➤ሰላም ለኩልክሙ!አርድእተ ግእዝ ➤ይዕቀበኒ ይዕቀብክሙ እግዚአብሔር እምነ ኮነና ለዓለም(ኮረና) በከመ ይቤ ዳዊት በመዝሙሩ"ተዐገሥ ወአጽንእ ልበከ እስከ የኀልፍ መዓቱ ለእግዚአብሔር"። ➤በየወሩ በጉጉት የምንጠብቀው የነበረው ወርኀዊው የግእዝ መርሐ ግብር በኮረና ምክንያት ሁኔታው እስከሚስተካከል ድረስ መርሐ ግብሩ የተቋረጠ መሆን ስናሳውቅ እግዚአብሔር ኮረናን ከምድረ ገጽ ያጥፋልን እያልን ነው። አዲስ ነገር ሲፈጠር እናሳውቃችኋለን የቅ/ጊዮርጊስን ዝክር ግን በየቤታችሁ ዘክሩት አደራ። የፕሮግራሙ አስተባባሪ መ/ር ኀይለኢየሱስ መንግሥት 230 views08:17