ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ ጎንደር ከተማ እንቅስቃሴዎች ቆመዋል።ምክንያቱ ደግሞ በክልሉ "ህግ ማስከበር" በሚል የሚካሄደውን ዘመቻ በመቃወም እንደሆነ የደረሱኝ መረጃዎች ያመለክታሉ። @Leyu_News @Leyu_News 3.2K views08:23