12ኛው አዳማኤል ሐሙስ ነው። አንደኛውን ዓመት በተለየ መርሓ ግብር ጥበብንና ንባብን እንዘክራለን | ኦፍቲ ቲዩብ-ልበ ጥሞና
12ኛው አዳማኤል ሐሙስ ነው።
አንደኛውን ዓመት በተለየ መርሓ ግብር ጥበብንና ንባብን እንዘክራለን።
የካቲት 30-2015ዓም አመሻሽ 11:30
አድራሻ:-ገላን ጉዳ/አለምገና በፈለገ ብርሃን ቤተመጻሕፍት።
ከ11ኛው ዙር ዝግጅት ይሄን ወቅታዊ የግጥም ሙንጭራዬን አድምጡ? በተለይ ኢትዮጵያውያን ፖለቲከኞች!?
የዩቲዩብ ገጼን ሰብስክራይብ አድርጉ? አስተዋውቁልኝም?
መረጃን በማሥረጃ!
የሠማያዊ ሀሣብ ጅረት? ኦፍቲ ቲዩብ