Get Mystery Box with random crypto!

ኦፍቲ ቲዩብ-ልበ ጥሞና

የቴሌግራም ቻናል አርማ lebtemona — ኦፍቲ ቲዩብ-ልበ ጥሞና
የቴሌግራም ቻናል አርማ lebtemona — ኦፍቲ ቲዩብ-ልበ ጥሞና
የሰርጥ አድራሻ: @lebtemona
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 195

Ratings & Reviews

4.00

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-06-05 05:37:16 የጓዳ ወሬ!

በእያንዳንዱ ቀንህ ለነገ ስንቅ የሚሆንህን በጎ ነገር አድርግ። የምትፈልገውን ክህሎት ሳትጨብጥ በፍጹም ወጣትነትህ አይለፍብህ። ለታሪክህ ግብዓትና ለልጆችህ እንዲሁም ትውልድህ የሚያልፍ አሻራ የሚሆን ታላቅ ጀብድ ሳትፈጽም እንዳታልፍ/እንዳታረጅ። ሰው የሆንክለትን የማለዳ ህልምህን/አላማህን ሳታሣካ፤ ለአንተም ለሀገርህም የሚመጥን ስም ሳትተክል እንዳትሞት/እንዳታረጅ።
በልጅነትህ እሆነዋለሁ ብለህ በተማሪ ጓደኞችህና ሠፈርህ ነግረሀቸው ያስጨበጨብካቸውን እሆንነት፤ በወጣትነትህ አሳካዋለሁ ብለህ ያቀድከውን ሳትሆነው/ሳታሳካ የዕድሜ ጀንበር እንዳትጠልቅብህ ጠንክረህ ተማር ፤ ሥራ፤ አንብብም!

እያንዳንዱ በጎ ነገሮች ሁሉ የጥረታችን ውጤት ነውና ለህልማችን እውንነት ሳንታክት እንትጋ።

በቀለ የንባብ ሥነ ሥዕልና ግብረ ገብነት ክህሎት ሙከራ ትቤት በመጪው ክረምት ለአስር ተማሪዎች 10 በርጩማን ብቻ ተዘጋጅቷልና የተለያዩ ክህሎቶችን የመሰልጠኛ ቁሳቁስ ወጪን በመጋራት በነጻ ያሰለጥናል።

እስከ ሰኔ 25 አምስት መቶ ብር ክፈሉና ተመዝገቡ።
ዘጠኝ ተማሪ ይቀረኛል።
አድራሻ:-ሸገር ከተማ-ገላን ጉዳ-አለምገና ክከተማ ከጉልቱ በላይ ሠፈረ ሰላም መንደር።

0911878798
12 viewsጌቱ በቀለ, 02:37
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-04 05:36:18
16 viewsጌቱ በቀለ, 02:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-04 05:36:07 የጓዳ ወሬ።
አብረን እናሳልፍ?

ሀገር አቀፉ የንባብ ቀን መዳረሻ የወሩ 44ኛው ዝክረ ንባብ በመኖሪያ ቤት ደረጃ ሰኔ 4/2015ዓም ከማለዳው ጀምሮ እየተነበበት ይራፈድና ከ6:00-8:00 የውይይት እና ...ግዜ ይሆናል።

አንብብ እናንብብ።
መጻሕፍትን መርጦ ማንበብ የሁለንታ አርነት ያጎናጽፈናል።

ከማማረር ማምረር።

በድንቁርና ላይ አምጼያለሁ።

እኔ ከችግሮች ሁሉ በላይ ነኝ። የጣት ቀሳሪውና ሰበብ ደርዳሪው ትውልድ አባልም አካልም አይደለሁም። ከእኔም መፍትሔው ይመነጫል።

ማንበብ አለማወቅን ይገልጻል።

"የምሽት የንባብ ጊዜ ለቤተሠባዊ ትስስር ትንሳኤ" የ2015ዓም ሙሉ ዓመት መሪ ቃል

"በመጪው ክረምት 50መጻሕፍት ከየአይነቱ ለማንበብ እናቅድ" የሰኔ ሙሉ ወር መሪ ቃል

"ንባብን ለቀልብ መሠብሰቢያ ፌርማታነት" የ2016ዓም ሙሉ ዓመት መሪ ቃል

ከመጻሕፍት አይራቁ። እንዲራቀቁ። ወደ ሠውነት ሰገነት እንዲዘልቁ።
15 viewsጌቱ በቀለ, 02:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-03 03:43:09 ሀሣቤ ግልጽና ፍጹም በፍቅርና በትህትና የታጀበ ነው

ከምጽደቃ ባይቆጠርብኝ እወድ ነበር። ብዙ ትውልድ አስጠቃሚ ፕሮጀክቶቼ በአካባቢዬ ባሉ ከመንግስት እስከ የበዙ ተቋማት እውቅና እየተቸራቸው አይደለም። ያ ባለመሆኑ ቅሬታም ላንድም ቀንም የመተው ፍግፍጋት በነብሴ ሠሌዳ ላይ የለም። የከተማችን ብሎም ክልላችን ኦሮሚያ መታወቂያ ብራንድና የበዙ የማህበረሰብ መተሳሰሪያና ትውውቅ አውድ ሊሆኑ የሚችሉ መርሃ ግብሮቼ አባከና የሚላቸው እየታጣ በመዘግየት ውስጥ ከቀናቸው እየተንፏቀቁ የሟሟያ መርሐ ግብር ብቻ እየሆኑብኝ ነው።

የምሰራቸው የትኛዎቹም የበጎነት ምግባራቶቼ ማንንም ለማኮሰስና ለማሥጠቆር የጀመርኳቸው አይደሉም። ከማንም ወገኔና ተቋማት ጋር በተቃራኒው ለመቆም የምሰራቸው አይደሉም።

ነብይ በመንደሩ ሆነውብኝ ከዓመት ዓመት እየጫጩብኝ እና አንዳንዶቹም እየተቆራረጡም እዚህ ደርሰዋል።

ለምሳሌ የአድዋ መታሠቢያ የመጻሕፍት ዋንጫ ብቻ ሳይቆራረጥ ሰባተኛ ዙርና ዓመቱን ሢደፍን ሌሎቹ ሦስቱ ውድድሮች ግን ከሁለት ዓመት በኋላ አራተኛ ዙራቸውን ዘንድሮ ለመከወን ብቧችርላቸውም ተግባራዊ ምላሽ ተነፍገው እና በሠበብ ታጭቀው ሠሞኑን ፍፃሜ እያገኙ ነው።

የሁሉም ውድድሮች መርሐ ግብር መከወኛ ግዜ የብሔራዊ በዓላቱ ዕለትና/ዋዜማ እንዲሆኑ ታስበው የሚተጋባቸው ነበር። ግና እንዴት? ተሣታፊው ከሌለ በሻማ ማብራት ብቻዬን ልከውን?

የውድድሮቹ ሁሉ ግብ አድራሻ ፌርማታ አንባቢ ትውልድ መፍጠር እና ታሪከ መነሻዎቹን አውቆ ለከተማው ክልሉና ሀገሩ የሚገደው ተቆርቋሪና አልሚ ትውልድ መፍጠር ነው።

የጋርዮሽ ተሳትፎና ትብብርን ጠያቂ እንጂ ግለሠብ ብቻውን የሚኖረው ድርጊያ አይደለም።

አነዚህን ውድድሮች ያዋለዳቸው የሀገር አቀፉ ውድድር መርሀ ግብሬ መቀዛቀዝ ነው ያመጣቸው። ከዓመት ዓምት የማመጣቸው የለውጥ አማጭ ፍኖተ ካርታዬ በተወዳዳሪዎች ይሁንታ መነፈግ ነው የወለዳቸው።

እጅግ ምርጥ አፈጻጸም ላይ ከደረሠ በኋላ ነው 16 ዙሮችን በ6 ዓመታት/ከ2003-2009ዓም/ ካደረስነው በኋላ እንዘጭ ብሎ የከሰመው። የቆመበትን አጋጣሚና የተሳታፊ ቡድኖችን ልግጫ ሣስታውሰው ሁሌም ፊቴ ይዳምናል አይኔ እንባ ያቁራል። በእውነት በግዜው ክፉኛ ሀዘን ውስጤ ገብቶ ነበር። እያፈርኩ ነው አነገቴን ደፍቼ ኀዳር 4/2009 ዓም በሰበታ ሠማይ ስር ለእስከወዳኛውም ላይመለስ የመጻሕፍት ዋንጫችን ዛሬ አከተመ ብዬ ከኬንቴሪ ወጣቶች ማዕከል ለቅቄ የወጣሁት። በሚደንቅ መልኩ የመጨረሻዉ ምስለ ቅሪቶች ሙሉ በሙሉ ተደምስሰውብኝም ማስታወሻ ያጣሁበትም ቀን ነበር ዕለቱ። የኳሱም የጎበዝ ተማሪዎች ሽልማት መርሀ ግብሮቼ ቀረጻዎች በምጠራጠረውና እስከ ዛሬም እንቆቅልሽ በሆነብኝ መንገድ ከስልኬ ላይ ተደልቶብኛል። ሁሌም በሁኔታዎቹ ግጥምጥሞሽ እገረማለሁ።
ያም ተቸከቸከ ይህ ፈጣሪ ፈቅዶ በውጥንቅጦች ውስጥም ቢሆን ዛሬ ደርሻለሁ።
ፈጣሪ አዲስ የዕድሜ ኑረተ ዘመን ካበደረኝ በሚቀጥለው ዓመት የተሻለ ተቀባይነት ይኖረዋልን በማመን ግስጋሴዬን በሁለት እና ምናልባትም ሌሎችም ተጨማሪ የመጻሕፍት ዋንጫዎች አጅቤ እመጣለሁን ተስፋ ሠንቄያለሁ።
አሁን ላይ በመከወን ላይ የሚገኙት
አድዋ መታሠቢያ-7ኛ ዙር
አርበኞች
24 viewsጌቱ በቀለ, 00:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-03 03:41:28
21 viewsጌቱ በቀለ, 00:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-03 03:41:01
19 viewsጌቱ በቀለ, 00:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-03 03:40:35
21 viewsጌቱ በቀለ, 00:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-02 18:55:46 እናመሠግናለን
ኤቨረስት ዩዝ አካዳሚ ትቤት
፩ኛውን ዙር የህዳሴ ግድባችን መታሠቢያ የመጻሕፍት ዋንጫ የእግር ጨዎታን በ12ኛ እና 11ኛ ክፍል ተማሪዎች መካከል አከናውነን 11ኞች በመደኛው ሠዓት 4-4 በሆነ ውጤት አጠናቅቀው በፍጹም ቅጣት ምት 4-3 በድምር 8=7 ውጤት የታሪካዊው ዋንጫ ሻንፒዮና ሆነዋል።
መርሐ ግብሩ እንዲከወን ገብዣ ለጌተሠማኔ÷ቃለ አብ÷ ሶስና እና ኢንተሌክቹዋል ትቤቶች ጥያቄን አቅርቤ ባለመሣካቱ በኤቨረስት ትቤት ተማሪዎች መካከል እንዲከወን ተፈርድዋል።

በተለይ ጌተሠማኔ ትቤት ውድድሩን ካጸደቀልኝ በኋላ በመጨረሻው .......ቀርቷል። ከፍተኛ ፍላጎትና ምኞት ነበረኝ ሁሉም ዋንጫዎች ከጌተሠማኔ ትቤት ጋር ሌሎች ትቤቶች እንዲጫወቱ ።
ግና ባለመሣካቱ ቀሪ ሦስት ጨዎታዎችን ኤቨረስት ከሚፈልጋቸው አቻ ትቤቶቾ ጋር እንዲያከናውን ሙሉ ስምምነት በዛሬው ዕለት ፈጽሜ ተመልሻለሁ።
ኤቨረስት ዩዝ አካዳሚ አመሠግናለሁ።
ቢሮ እንጂ ክራሲን በመዝገበ ቃላቸው የሌላቸው አመራር ባለቤቶች በመሆናችሁ ለኔ ትለያላችሁ። የኔ ልዩዎች አመሠግናለሁ። የኔ ፍላጎት ከትውልዱ የምገናኝበትን ድልድይ የሚያመቻችልኝ ሰው ነበር የራበኝ። አግኝቻለሁ። ተመሥገን
በድጋሚ መምህር ጌቱ ተዘራ እና መምህር ዘለዓለም ከነብስ የሆነ ሜስጋናዬን አቀርባለሁ።
ለተወዳዳሪ ተማሪዎችም ይድረስልኝ።
19 viewsጌቱ በቀለ, 15:55
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-24 09:18:44
46 viewsጌቱ በቀለ, 06:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-15 03:03:32 #የአጥንት_ካንሰር_ምልክቶች

#የጡት_ካንሰር_ህክምና

#የደም_ካንሰር_ምልክቶች

ተዛማጅ ወሬ



ወንዶችን ለመካንነት የሚዳርጉ ምክንያቶችን ያውቃሉ?



ማስቲካን ለረጅም ሰዓት ማኘክ የሚያስከትላቸው የጤና እክሎች



“ሞትን ለማስቀረት እየሰራሁ ነው” ያለው “አልቶሰ ላብስ”



በአመት 30 ሺህ ህጻናትን በሰው ሰራሽ ማህጸን የሚያመርተው ፋብሪካ

ፖለቲካ

የኮትዲቮር ጠቅላይ ሚኒሰትር ሀማድ ባኮዮኮ በካንሰር ምክንያት ህይወታቸው አለፈ

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህይወታቸው ያለፈው በካንሰር ምክንያት ነው

አል-ዐይን

 2021/3/11 8:07 GMT



የኮትዲቮር ጠቅላይ ሚኒሰትር ሀማድ ባኮዮኮ በካንሰር ምክንያት በ56 አመታቸው ሞቱ

የኮትዲቮር ጠቅላይ ሚኒሰትር ሀማድ ባኮዮኮ በካንሰር ምክንያት ህይወታቸው አለፈ፡፡ ሀማድ ባኮዮኮ ባለፈው ሀምሌ ወር ስልጣን መምጣታቸው ይታወሳል፡፡

የአፍሪካን ኒውስ ዘገባ እንደሚያመለክተው ከሆነ፤ አይቮሪያኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ህይወታቸው ያለፈው ህክምና ሲከታተሉ በነበሩበት ጀርመን በሚገኝ ፍሪቡርግ ሆስፒታል በትላነትናው እለት ነው ፡፡ የ56 አመቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከተማሙበት ጊዜ አንስቶ በተለይም ከቅርብ ቀናት ወዲህ የጤናቸው ነገር በከፍተኛ ሁኔታ ተባብሶ ለህልፈት መዳረጋቸውም ነው የተገለጸው፡፡

ሟቹ ጠቅላይ ሚኒስትር እስካለፈው ቅዳሜ ድረስ ፓሪስ በሚገኘው የአሜሪካኖች ሆስፒታል ህክምና ሲከታተሉ እንደቆዩና፤ ቅዳሜ ወደ ጀርመን መዛወራቸውንም አፍሪከን ኒውስ አስታውቀዋል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ህልፈት ተከትሎ ታድያ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አላሰኔ ኦታታራ የተሰማቸው ሀዘንን ገልጸዋል፡፡

ፕረዚዳንቱ ‘ ሀገራችን ሀዘን ላይ ናት’ ም ብለዋል፡፡ ሀማድ ባኮዮኮ የቀድሞ የአይቮሪ ኮስት ጠቅላይ ሚኒሰትር አማዱ ጎን ኩሊባሊን ድነገተኛ ህልፈት ተከትሎ ባለፈው ሀምሌ ወር ጠቅላይ ሚኒሰትር ሆነው ወደ መሪነት መምጣታቸው ይታወሳል፡፡


አፍሪካ

 

መነሻ ገጽ

#የመረጥንላችሁ

ተዛማጅ ወሬ



ሜዲትራኒያን ባህር ላይ የሰጠሙ አፍሪካውያን ስደተኞች ቁጥር 39 ደረሰ



የአውሮፓ ህብረት ምክትል ፕሬዝዳንት በምስራቅ አፍሪካ ቀጣና ጉዳይ ከኬንያ ጋር ተወያዩ



በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ለ4 ሚሊዬን ተቃረበ



የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ዕድል ወይስ ፈተና?

ልዩልዩ

የሽንት ቀለም ስለጤናችን ምን ይናገራል?

አመጋገባችን እና የምንወስዳቸው መድሃኒቶች የሽንት ቀለም ለውጥ እንደሚያስከትሉ የሚገልጹ የጤና ባለሙያዎች፥ የተለያዩ የጤና ችግሮችንም ያሳያል ይላሉ

አል-ዐይን

 2023/4/4 14:18 GMT



አንዳንድ ጊዜ የተለመደው የሽንት ቀለምም የጤና ችግርን ሊያመላክት እንደሚችል ባለሙያዎች ያነሳሉ

የህክምና ባለሙያዎች የሽንት ቀለም ለውጥን ከዚህ ቀደም ከውሃ ጥም ጋር ብቻ ያያይዙት ነበር።

በቅርቡ የተደረጉ ጥናቶች ግን የሽንት ቀለም ለውጥ የበርካታ የጤና ችግሮች ምልክት መሆኑን አሳይተዋል።

ውሃ የመሰለ ሽንት ውሃ በደንብ መጠጣትን ያሳያል የሚሉት ዶክተር ሌይላ ሃንቤክ፥ ደማቅ ቢጫ ቀለም ደግሞ ውሃ ጥምን እንደሚያመላክት ተናግረዋል።

ይህ መረጃ ተደጋግሞ የተነገረ ነው የሚሉት ዶክተር ሌይላ፥ አንዳንዴ ንጹህ (ውሃ ቀለም) ሽንት የጤና ችግርንም እንደሚያሳይ ተናግረዋል።

ስለ ጉበት በሽታ (ሄፕታይተስ) ምን ያህል ያውቃሉ?

ቀን ውስጥ ከ6 እስከ 8 ብርጭቆ ውሃ መጠጣት ይመከራል፤ ከዚህ መጠን ያለፈ ውሃ መጠጣት የኤሌክትሮላይት መጠንን በመቀነስ የሽንት ቀለምን ከመለወጥ ባሻገር የሽንት ፊኛን ስራ ያበዛል ብለዋል።

ይህም የተለያዩ የጤና ችግሮችን ሊያስከትል እንደሚችል በመጥቀስም የሽንት ቀለም ለውጥ ሊያመላክት የሚችለውን የጤና ችግር እንዲህ ያብራራሉ፦

ውሃ ቀለም - ብዙ ውሃ መጠጣትን አልያም የጉበት ጤና ችግርን ያሳያል

ቀይ - የኩላሊት ጠጠር፣ የሽንት ፊኛ መጠን መጨመር፣ 

ቢጫ - የጉበት ህመም፣ የኬሞቴራፒ እና ተያያዥ መድሃኒቶች

አረንጓዴ ወይም ሰማያዊ- የቫይታሚን ቢ መብዛት፣ የባክቴሪያ ኢንፌክሽን

ከአመጋገብ እና ከመድሃኒት ጋር በተያያዘ የሚፈጠር የሽንት ቀለም ለውጥ በአጭር ቀናት ውስጥ ወደቀደመ ቀለሙ ካልተመለ የጤና ባለሙያዎችን ማማከር ተገቢ መሆኑ ተገልጿል።

ሽንት ስንሸና የማቃጠል ስሜት ካለው፣ በተደጋጋሚ የመሽናት ፍላጎት እና የሆድ ህመምም የተለያዩ የጤና ችግሮች ምልክት ስለመሆናቸው ነው ዶክተር ሌይላ ሃንቤክ ያነሱት።

መነሻ ገጽ

#አነጋጋሪ_ጉዳዮች

#የጤና_ጉዳይ

ተዛማጅ ወሬ



ማስቲካን ለረጅም ሰዓት ማኘክ የሚያስከትላቸው የጤና እክሎች



በቅባታማ ምግቦች 5 ቢሊየን ህዝብ ለልብ ህመም ተጋላጭ ሆኗል- የአለም ጤና ድርጅት



ውፍረት ለመቀነስ የሚጥሩ ሰዎች እስከ 5 ዓመት ለልብና ስኳር ህመም የመጋለጥ እድላቸውን ይቀንሳሉ - ጥናት



ስለ ጉበት በሽታ (ሄፕታይተስ) ምን ያህል ያውቃሉ?

አነጋጋሪ ጉዳዮች

ፖለቲካ

የሱዳን ሁለተኛው ዙር ድርድር በሳዑዲ አረቢያ ሊቀጥል ነው



ፖለቲካ

ሩሲያ ከብሪታንያ ለዩክሬን በተሰጠ ሚሳኤል ጥቃት እንደተፈጸመባት ተናገረች



ልዩልዩ

የ22 ዓመቱ ማሌዥያዊ የ48 ዓመቷን የቀድሞ መምህሩን አግብቷል



ፖለቲካ

የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ለይፋዊ ጉብኝት ጣሊያን ገብተዋል

የመረጥንላችሁ

ኢኮኖሚ

በሁለት ሰራተኞች የሚንቀሳቀሰውና 100 ዓመት ያስቆጠረው ትንሹ ባንክ



ማህበራዊ

የዓለማችን ጀግና እናቶች እነማን ናቸው?



ስፖርት

በአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች የገነኑ አፍሪካዊያን ተጫዋቾች እነማን ናቸው?



ፖለቲካ

የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቻይና ገቡ

ይከተሉን



መተግበሪያውን ያውርዱ ወይም ያዘምኑ



 





 

 

 

 

 

አምዶች

ፖለቲካ

ኢኮኖሚ

ማህበራዊ

ልዩልዩ

ስፖርት

Languages

عربي

 

فارسى

 

Türkçe

 

français

 

አማርኛ

አል ዐይን ኒውስ

ስለ እኛ

 

በዚህ ያግኙን

 

በአል-ዐይን ራስዎን/ድርጅትዎን ያስተዋውቁ

 

የግል ነፃነት

የአል-ዐይን ሚዲያና ጥናት ሁሉም መብቶች በህግ የተጠበቁ ናቸው 2023

ይህ ድረገጽ የፍለጋ ልምድን ለማሻሻል ኩኪዎችን ይጠቀማል የግል ነፃነት 
11 viewsጌቱ በቀለ, 00:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ