Get Mystery Box with random crypto!

''እስመ በትህትና ትትረከብ ልዕልና'' 'ኦ ትሕትና ዘመጠነ ዝ ትሕትና:: ††† 'ይህን ያህል ት | እልመስጦአግያ

''እስመ በትህትና ትትረከብ ልዕልና''

"ኦ ትሕትና ዘመጠነ ዝ ትሕትና::
†††
"ይህን ያህል ትህትና እንደምን ያለ ትህትና ነው::
(ቅዳሴ ዘዮሐንስ አፈወርቅ)
+++++
ብፁዕ አቡነ አብርሃም (የባህር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ) እና
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (የኒውዮርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)
ለሦስት ዓመታት ቤተ ክርስቲያንን በጠቅላይ ሥራ አስኪጅነትና በቅ/ሲኖዶስ ዋና ፀሐፊነት ለመምራት ተመርጠው፣ ከቅዱስ ሲኖዶስ ጸሎተ ማርያም ሲቀበሉ፤