አረ ወገን "ፑፊ" (Puffy)ን አፋልጉን ቅዳሜ ሰኔ 4/2014 ዓ.ም ምሽት መስቀል ፍላወር አከባቢ ከሚገኘው የመኖሪያ ቤታችን እንደወጣች እስካሁን አልተመለሰችም። ድመታችንን ያያችሁ አልያም ያለችበትን የምታውቁ በስልክ ቁጥር +251910659147 ደውላችሁ ብታሳውቁን ውለታዎን ከፋይ መሆናችንን እንገልፃለን። #እንደዚም_አለ #ማጋራት_መተሳሰብ_ነው! #share @kokebe_tsibah_meme 2.3K views18:36