"በዘመናዊ ጦርነት ሶስት ነገሮ ግዴታ እአስፈላጊ ናቸዉ::
መሳሪያ
ነዳጅ እና ገንዘብ..,
ላብሮቭ (ይራሽያ ዉጪ ጉዳይ) በሰጧቸዉ የዕርዳታ ብር እነሱ መሳሪያ ገዝተዋል:: 40 ኮንቴነር መስሪያ አስግብተዋል, ከገቡት መሳሪያ ወስጥ የድሮን ተተኳሾች የሉበትም እንጂ ክላሽ,መትርየስ,እስናይፐርን ጨመሮ ተተኳሾቹ አብረዉ ገብተዋል::
ነዳጅ በሀግሪቱ ዴፖዎች በደንብ አስገብተዋል::
ገንዘብ ወደ 16 ኮንቴነር ፕሪንት(ለማሳተም) አቅደዋል:: የቀራቸዉ ነገር የለም::
ለድርድር በየትኛዉም ስበባ አስባብ አይቀመጡም::"
ዶ/ር ፀጋዬ አራርሳ ከ13 ቀን በፊት ከተናገሩት::
ሙሉwu