Get Mystery Box with random crypto!

❤️ ክርስቶስ ይነግሳል )( ሀሰት ይወገዳል

የቴሌግራም ቻናል አርማ kirstosamlake — ❤️ ክርስቶስ ይነግሳል )( ሀሰት ይወገዳል
የቴሌግራም ቻናል አርማ kirstosamlake — ❤️ ክርስቶስ ይነግሳል )( ሀሰት ይወገዳል
የሰርጥ አድራሻ: @kirstosamlake
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.55K
የሰርጥ መግለጫ

መሀመድ እውነተኛ የአምላክ ነብይ ነውን?
በእውኑ ለመሀመድ እውነተኛው የፈጣሪ መልአክ ተገልፃለታል ወይስ አታላይ መንፈስ???
በእውኑ ለመሀመድ አሏህ አንተ ነብይ ነህ ብሎታል ተገልጦ ወይስ ሰዎች ሰየሙት???
በእውኑ መሀመድ የተቀበለው መልእክት ከሰይጣን ሆኖ የክርስቶስ የምስራች የመዳን ወንጌል ለማጣመም ሰዎች እንዳያዩ አደነቆራቸው@KIRSTOSAMLAKE

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-01 23:56:28
እንኳን ደስ አላችሁ በዩቲዩብ የምናውቀው #ማኅቶት_ቲዩብ አሁን ደግሞ በቴሌግራም መጥቷል ለመቀላቀል ከስር ያለውን ሊንክ ንኩት።




https://t.me/+SLPMr-p0D_QzRyzI
https://t.me/+SLPMr-p0D_QzRyzI
https://t.me/+SLPMr-p0D_QzRyzI




.
13 views20:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-03 15:50:10 ክፍል ሁለት

በመፅሃፍ ቅዱስ ውሸት ይፈቀዳልን

ሙስሊም ሰባኪያን የረዓብ ውሸት በመፅሃፍ ቅዱስ እንደ ፅድቅ እንደተወሰደላት አድርገው ይናገራሉ:: እውነት ውሸቷ ፅድቅ ተደርጎ ተሞግሶላት ይሆንን??

ረዓብ ዋሽታለች እውነት ነው:: ነገር ግን በመዋሸቷ ያሞገሳት ወይም ፅድቅን አደረግሽ ያላት ወይ ደግሞ መዋሸቷ ትክክል እንደነበር የሚገልፅ የመፅሃፍ ቅዱስ ክፍል የለም::

ራሱ ኡስታዙ "ይህ ስራዋ በአዲስ ኪዳን ፅድቅ መሆኑ ተዘክሮላታል" ብሏል እውነት ነው:: ነገር ግን የትኛው ስራዋ ውሸቷ ነው ወይ? ጥያቄው እዚህ ላይ ነው::

ቅዱስ ጳውሎስ እምነቷን ሲያሞግስ ቅዱስ ያእቆብ ደግሞ መልካም ስራዋን አሞገሰ እንጂ አንዳቸውም ውሸቷን አላደነቁም

ረዓብ አህዛብ ነበረች በእውነት የመኖር እግዚአብሔርን ትእዛዙን የመፍራት ከዚህ ቀደም በሷ ዘንድ አልነበረም::

የሁለቱን ሰላዮች ቃል ሰምታ ብቻ አመነች ይህ እምነቷን ቅዱስ ጳውሎስ አሞገሰ በዚህም እምነቷ ከማይታዘዙት ጋር አብራ አለመጥፋቷን ተናገረ

ወደ ዕብራውያን 11:31 ጋለሞታይቱ ረዓብ ሰላዮችን በሰላም ስለ ተቀበለቻቸው ከማይታዘዙ ጋር በእምነት አልጠፋችም።

እነዚህ ሰዎች የማይታዘዙ ናቸው ረዓብ ደግሞ ከእነርሱ ወገን የነበረች ነች:: ጋለሞታ እንደነበረች ተፅፏል እቺ ልጅ እንደዚህ ሴጣናዊ በሆነ ህይወት ውስጥ የኖረች ስትሆን የሁለቱን ቃል ሰምታ ማመኗ ይደንቃልና ይህንን እምነቷን ቅዱስ ጳውሎስ ሲያደንቅ እናያለን:: እውነትም ይደንቃል እስቲ በዘመናችን ረዓብን የመሳሰሉትን ሄደን ብናስተምራቸው እንዲህ እንደ እርሷ ልባቸውን ከፍተው በአንድ ቀን ያምኑ ይሆንን?


ቅዱስ ያእቆብም በተመሳሳይ ውሸቷን ያሞገሰበት አንድም ቦታ የለም ይልቅ በንፁህ ልቧ እነዚህን ሁለት ሰዎች ከክፉዎች ማስመለጧን ነው ያሞገሰው

የያዕቆብ መልእክት 2:25 እንደዚሁም ጋለሞታይቱ ረዓብ ደግሞ መልእክተኞቹን ተቀብላ በሌላ መንገድ በሰደደቻቸው ጊዜ በሥራ አልጸደቀችምን?

አንድ ሰው ክፉዎች የሚያሳድዱትን ደብቆ በሌላ መንገድ ቢያሳልፍ ወይም ቢሸሽግ ሃጢያት አይደለም ነገር ግን እነዛ ሰዎች ቢደርሱበት ከመዋሸት ይልቅ ነገሩን እንዳደረገ ነገር ግን ሰዎቹ ያሉበትን አለመናገር ወይም ሌላ ስልት መጠቀም ይኖርበታል እንጂ መዋሸት እንደ ፅድቅ ሆኖ አይቆጠርለትም::

ቅዱስ አውግስጢኖስ De mendacio ወይም (On Lying (St. Augustine)) በተሰኘው ፅሁፉ አንድ ክርስቲያን አንድን ሰው ከክፉ አድራጊዎች ቢደብቅና እነዛ ክፉ አድራጊዎች መጥተው ያንን ሰው ስለደበቀው ሰው ቢጠይቁት ምን ማድረግ እንዳለበት ሲመክር እንዲህ ይላል

"ይህ ሰውዬውን የሸሸገው አካል በንጉሰ ነገስቱ ትእዛዝ በተላኩ መኮንኖች ስለ ሸሸገው ሰው ሲጠየቅ እንዲህ ያለ መልስ ሊያዘጋጅ ይችላል : ውሸትም እንደማይነግራቸው የሸሸገውንም ሰው እንደማይከዳው(አሳልፎ እንደማይሰጣቸው)::

እናም በንጉሰ ነገስቱ ብዙ የአካል ስቃይ ሲቀበል በ አላማው መፅናቱን ያሳያል"

ቅዱስ አውግስጢኖስ እንዲህም ይላል

"እንዴት ያለ ጀግንነት እንዴት ያለ የተሻለ ምርጥነት ነው "አልክደውምም አልዋሽምም" ብሎ መመለስ" ይላል
On Lying (St. Augustine)

አንድ ሰው የተቸገረን ሰው መደበቁና መርዳቱ ኃጢአት አይደለም ቅዱስ ያእቆብም ይህንን ስራዋን ነው ያሞገሰው

ስለዚህ ውሸት ይፈቀዳል የሚል ምንም አንድምታ የለውም አንድም ቦታ መፅሃፍ ቅዱስ ውሸትን የፈቀደበት የለም

ሙስሊሞችም ለዛ ነው የሰዎችን ድክመት ከመፅሃፍ ቅዱስ በመፈለግ ሰዎቹ እንዲህ አድርገዋልና ይሄ ይፈቀዳል ማለት ነው የሚል የሞኝ ወይም የአላዋቂ ክስ የሚያቀርቡት

ልብ በሉ እኛ ተፈቅዷል ብለን ከመፅሃፋቸው እናሳያለን እንጂ እንትና በመፅሃፋቹ ዋሽቷል የሚል ሙግት አላቀረብንም ውሸት መፈቀዱን እነሱም አልካዱም ነገር ግን ህሊናቸው ይሄንን ሊቀበል ስላልቻለ ወይም ማሳመን ስላቃታቸው የማይገናኙ ንፅፅሮችን ከመፅሃፍ ቅዱስ ለማቅረብ ይጣጣራሉ::

መፅሃፍ ቅዱስ ውሸትን እጅግ አድርጎ የሚፀየፍ እና ሃጢአት መሆኑን አጥብቆ ይናገራል

መጽሐፈ ምሳሌ 12:22 ውሸተኛ ከንፈር በእግዚአብሔር ዘንድ አሰጸያፊ ነው፤ እውነትን የሚያደርጉ ግን በእርሱ ዘንድ የተወደዱ ናቸው።

ይቀጥላል ...

h ttps://t.me/christian_apologetics_2

ሊንኩ እንዲሰራ https የሚለው ላይ hን ወደ t ጠጋ ያድርጉ
407 views12:50
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-13 09:43:03
770 views06:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-09 18:35:51 .
735 views15:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-25 20:31:06
በሲያትል ስቴት ለምትኖሩ በሙሉ የቀረበ ጥሪ
983 views17:31
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-25 03:42:05 ..... ሰዎች ቆመው እንዲሔዱ የሚያደርጋቸው እግር አይደለም ።
... ቆሞ ለመሔድ ከእግር በፊት ዋስትና የሚሆነው የሚኬድበት መንገድ ፣ የሚቆምበት መሬት ( ሀገር ) ያስፈልጋል ።

የምትሔድበት መንገድ የተዘጋ እለት ፣ የቆምክበት መሬት የከዳህ እለት እግር እያለህ መሔድ አትችልም ። ወኔ እያለህ ጉልበት የለህም ፣ ወደ ህልምህ የምትደርስበትን እግር ይዘህ ሽባ ትሆናለህ ።

እናም የትም የሚያደርስ እግር አለኝ ብለህ አትመካ ። በእግርህ ከመተማመንህ በፊት መንገድ ይኑርህ ። ምክንያቱም በዚህች አለም ላይ መንገድ ያለው እንጂ እግር ያለው አይሔድም ።

ሰላም ለሀገራችን ያስፈልጋል


ቻናላችንን ይቀላቀሉ
◦◦✧join
https://t.me/melakii
https://t.me/melakii
https://t.me/melakii
833 viewsedited  00:42
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-18 11:57:22 Justice:
የተከበራችሁ ክርስቲያኖች

ውሀብያ ኢስላም ነባሩን ሙስሊም አንድ ለማድረግ እና ክርስቲያን ላይ ጅሃድ ለማወጅ አደገኛ የሆነ እንቅስቃሴ ይዟል

ሙፍቲ ኡመርን ለማስወገድ እና
ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ሰዎች መካከል

1. ዶር ጀይላን የተባለውን አደገኛ ፅንፈኛ የውሃ ብያ ሸኽ
2. ሸይኽ ሙሃመድ ሃሚዲንን
3. ሸህ ሰይድን

በእነዚህ ሶስት አንዱ የመጅሊሱን መሪነት በመተካት ኢትዮጵያ ላይ በትምህርት(በዳዕዋ) ያልተሳካላቸውን በጅሃድ ለማስለም አደገኛ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው::

ክርስቲያን ሆይ ንቃ
ክርስቲያን ሆይ ንቃ
ክርስቲያን ሆይ ንቃ

የአረብ ምድር ክርስቲያኖች እጣ እንዳይደርብህ::

ዛሬ የምታዩዋት ሳኡዲ እጅግ ብዙ ክርስቲያኖች እና ብዙ አይሁዶች መኖሪያ ነበረች ዛሬ ድራሻቸው የለም: አሁን ሁን ሀዲሳቸው ተፍሲራቸው ሲገለጥ ብዙዎች ተመልሰው እየከፈሩ ነው ድጋሚ ::


ተጠንቀቁ እያንዳንዱን የውሃብያ ኢስላም እንቅስቃሴ ተከታተሉ
ውሃብያ ኢስላም ሲበዛ ህሊና ቢስና ውሸታም የሚያደርግ ተከታዮቹም ስሜታውያን እና ሳያረጋግጡ የሰው ደም አፍሳሾች ናቸው

ነባሩን እና ሰላም ውዳዱን ሙስሊም አያካትትም የምፅፈው :: ነባሩ ስል የነ ሙፍቲ ኡመርን ግሩፕ ነው

ክርስቲያኖች የምፅፈውን ብታነቡ ደምህ ሊቢያ ላይ እንደታረዱት በከንቱ እንዳይፈስ ይረዳሃል ራስህን ትከላከላለህ

አንተን ገድሎ ሚስትህን ሴት ልጅህን ጃሪያ(የወሲብ ባሪያ) የሚያደርግ ውሃብያ እክራሪ ኢስላም ውስጥ ውስጡን ተደራጅቶ ስልጠና ጀምሯል ንቃ ንቃ ህዝበ ክርስቲያን

የብልት ፀጉር ያላበቀሉ ወጣቶችን የነሱ አገልጋይ ሊያደርጉ ነው የሚሹት

ረሱል ሙሃመድ ምን አሉ??

አነል ጀና ታህት ዚላሊ ሱዩፍ-ጀነት በሰይፍ ጥላ ስር ነው::

Sahih al-Bukhari 2818
Narrated Abdullah bin Abi Aufa:
Allah's Messenger (ﷺ) said, "Know that Paradise is under the shades of swords."
አብዱላህ ቢን አቢ አውፍ እንደተረኩት የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ ጀነት(ገነት) በሰይፍ ጥላ ሥር ነው
حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مُحَمَّدٍ، حَدَّثَنَا مُعَاوِيَةُ بْنُ عَمْرٍو، حَدَّثَنَا أَبُو إِسْحَاقَ، عَنْ مُوسَى بْنِ عُقْبَةَ، عَنْ سَالِمٍ أَبِي النَّضْرِ، مَوْلَى عُمَرَ بْنِ عُبَيْدِ اللَّهِ وَكَانَ كَاتِبَهُ قَالَ كَتَبَ إِلَيْهِ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ أَبِي أَوْفَى ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ ‏ "‏ وَاعْلَمُوا أَنَّ الْجَنَّةَ تَحْتَ ظِلاَلِ السُّيُوفِ ‏"‌‏.‏ تَابَعَهُ الأُوَيْسِيُّ عَنِ ابْنِ أَبِي الزِّنَادِ عَنْ مُوسَى بْنِ عُقْبَةَ‏.‏
Reference
: Sahih al-Bukhari 2818
In-book reference
: Book 56, Hadith 34
USC-MSA web (English) reference
: Vol. 4, Book 52, Hadith 73
(deprecated numbering scheme

አትርሱ ኢስላም ያለ ሰይፍ ሊስፋፋ አይችልም

ሙስሊሞች ጋር ስምምነት ፈፅመናል ምንም አያደርጉንም ብላችሁ ክርስቲያኖች እንዳትዘናጉ ስምምነት ማፍረስ የኢስላም ዋነኛ ባህሪያት ናቸው

ተቅያ

ያለ ውሸት ኢስላም መቆም አይችልም

ሦስቱን የጅሃድ ክፍሎች አትርሱ ባለፈው የፃፍኩላችሁን

አንደኛ) ሚስጥራዊ ጅሃድ(የማድባት ጅሃድ)

አቅም እስክታገኝ ድረስ
ሱራ ካፊሩን አያ 6 ትጠቀማለህ لَكُمْ دِينُكُمْ وَلِيَ دِينِ/ለኩም ዲኑኩም ወሊየ ዲን
ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡
ከጀርባ ግን በድብቅ ታሴራለህ እቅድ ትነድፋለህ

ተቂያ ማስመሰል መዋሽት በዚህ ደረጃ የምትጠቀመው ነው

#ሁለተኛ) የመከላከል ጅሃድ
ቁጥሩ በዛ ያለ ተከታይ ሲኖራችሁ እና ጅሃድ ለማወጅ የሚያክል አይነት ሳይሆን በዚህ ኬዝ ሙስሊሞች ጥቃት ደርሶብናል ብለው ካላሰቡ አያጠቁም::

በዚህ ኬዝ ሙስሊሞች ጅሃድ አያውጁም አሁንም ቁጥራቸው ለማሸነፍ በበቂ ሁኔታ ከጠላት ጋር ላይመጣጠን ይችላልና ነገር ግን እዚህ ደረጃ(ስቴጅ) ላይ ሙስሊሞች መዋጋት ተፈቅዶላቸዋል ነገር ግን የሚዋጉት ካፊሮች ቀድመው ተንኩሰውናል :ጦርነት አውጁውብናል ወይም ሌላ አንድ ነገር አድርገውናል ብለው ካመኑ ነው

#ሁለተኛ) የመከላከል ጅሃድ
ቁጥሩ በዛ ያለ ተከታይ ሲኖራችሁ እና ጅሃድ ለማወጅ የሚያክል አይነት ሳይሆን በዚህ ኬዝ ሙስሊሞች ጥቃት ደርሶብናል ብለው ካላሰቡ አያጠቁም::

አያ 190: -እነዚያንም #የሚጋደሉዋችሁን (ከሓዲዎች) በአላህ መንገድ #ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፡፡
የሚጋደሉዋችሁን (ከሓዲዎች) በአላህ መንገድ #ተጋደሉ፡፡

አያ 191- ባገኛችኋቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው፡፡ #ከአወጧችሁም ስፍራ #አውጧቸው፡፡ መከራም ከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት፡፡ በተከበረው መስጊድም ዘንድ በርሱ ውስጥ እስከሚጋደሉዋችሁ ድረስ አትጋደሉዋቸው፡፡ ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው፤ የከሓዲዎች ቅጣት እንደዚህ ነው፡፡

ደረጃ ሁለት ጅሃድ
የጅሃድ ደረጃ(stage) ሁለተኛ ላይ ጅሃድ- ተጋድሎ/ውጊያ ያደርጋሉ ነገር ግን ተጋድሎውን ሙስሊሞች ደረጃ ሁለት ጅሃድ የምናደርገው ለሚደርስብን ስደት እና ጭቆና አልፎ ተርፎም በኢስላም ላይ ለሚነሱ ትችቶች ነው ብለው ያምናሉ

ደረጃ ሁለት ላይ ካልተጋደሏቸው አይጋደሉም :: ተነክተናል ብለው ካሰቡ ጅሃድ ይፈቀድላቸዋል

አብዛኛው የምዕራቡ አለም እና የሀገራችን ሙስሊሞች ደረጃ ሁለትን የጅሃድ መጨረሻ ይህ እንደሆነ አድርገው ያወራሉ አጥብቀውም ይከራከራሉ:: መዋጋት ራስን ለመከላከል ብቻ ነው ይላሉ::

ከሸሆችና ከኡስታዞች ውጪ ያለ ሙስሊም ይህን ያስባል

ሦስተኛ ደረጃ ጅሃድ) የማጥቃት ጅሃድ
ረሱል ሙሃመድ ና ተከታዮቻቸው ሌሎችን በጉልበት ለኢስላም የሚያንበረክኩበት ነው ኢስላም ሃይል ሲያገኝ የሚደረግ ነው .

ኢስላም ሙሉ ሀይል ሲኖረው የሚያደርጉት ነው


(9:29):-ከእነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እነዚያን በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛው እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና #እውነተኛውንም ሃይማኖት #የማይቀበሉትን እነርሱ #የተዋረዱ ኾነው ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ #ተዋጉዋቸው፡፡

(9:123):-እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያን በአቅራቢያችሁ ያሉትን ከሓዲዎች #ተዋጉ፡፡ ከእናንተም ብርታትን ያግኙ፡፡ አላህም ከሚጠነቀቁት ጋር መኾኑን ዕወቁ፡፡


ልብ አድርጋችሗል ደረጃ ሁለት ላይ የሚጋደልህን መጋደል ነው

ደረጃ ሦስት ጅሃድ ላይ ግን ሔደህ ነው የምትወጋቸው "ተዋጉዋቸው" ነው የሚለው ኢስላምን አልቀበልም ያለህን ሁሉ ትዋጋዋለህ:: ድረጃ ሶስት
1.5K views08:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-24 20:00:00 አለምን እየመራት ያለው ሰይጣን ማን ነው?

“ወደድንም ጠላንም ህይወታችን ለፈጣሪ ባለን የምስጋና መጠን ይወሰናል። ህይወታችንን እጅግ መልካም ለማድረግ አልያም እርግማን ወደሞልው የሰቀቀን ኑሮ ለመለወጥ የሚያስችለን የገዛ አመለካከታችን ነው። አንዳንዶቻችን በቤታችን ጓሮ የተተከለውን ጽጌሬዳ ስንመለከት ጽጌሬዳው በእሾህ መወረሱ ያበሳጨናል፤አንዳንዶች ደግሞ እሾሁ ጽጌሬዳ ማብቀሉ ይገርማቸዋል። ሁሉ ነገር እኛ በሚኖረን የህይወት መነጽር ይወሰናል።...ሙሉውን ለማንበብ
1.3K views17:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-04 00:17:01 የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይፈልጋሉ?


ሊቀ መዝሙራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ
ሊቀ መዝሙራን ይልማ ኃይሉ
ዘማሪ አርቲስት ይገረም ደጀኔ
ዘማሪ ገ/ዮሐንስን ገ/ፃዲቅ
ቀሲስ ምንዴዬ ብርሀኑ
ቀሲስ እንግዳወርቅ በቀለ
ዘማሪ ዲ/ን አቤል መክብብ
ዘማሪ ዲ/ን ሮቤል ማቲያስ
ዘማሪት ምርትነሽ ጥላሁን
ዘማሪት አቦነሽ አድነው
ዘማሪት ዶ/ር ሔለን ተስፋዬ
እና የሌሎችንም ...........

ዘማሪዎችን መዝሙሮች እና አዳዲስ መዝሙሮችን ለማግኘት ከስር JOIN የሚለውን ይጫኑት
ይህን ይጫኑት ... ይህን ይጫኑት
.
█▓▒░        ◄JOIN◄░►JOIN       ▒▓█
█▓▒░         ►JOIN◄░►JOIN      ▒▓█
█▓▒░         ►JOIN◄░►JOIN      ▒▓█
█▓▒░        ►JOIN◄░►JOIN       ▒▓█
1.5K views21:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-03-24 18:58:08 በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

በመላው ዓለም ለምትገኙ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች በሙሉ

ማኅበረ ተዋሕዶ ዘኦርቶዶክስ በወቅታዊ ጉዳይ የሚነሱ ጥያቄዎችን እና ተያያዥ ነገሮችን መልስ ከሞዐ ተዋሕዶ ግብረ ኃይል ጋር በመተባበር ምሽት 3:00 ላይ አዘጋጅቶ ይዞላችኹ የሚቀርብ መሆኑን እየገለጽን በዚህን ጊዜ እና ሰዓት ወዳጅ ዘመዶቻችሁን በመጋበዝ የመርሐ ግብሩን ተሳታፊ እንድትሆኑ ስንል ጥሪያችንን እናስተላልፋለን

ማኅበረ ተዋሕዶ ዘኦርቶዶክስ

*ወስብሐት ለእግዚአብሔር*
*ወለወላዲቱ ድንግል*
*ወለመስቀሉ ክቡር ይቆየን*


1.2K views15:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ