2022-05-18 11:57:22
Justice:
የተከበራችሁ ክርስቲያኖች
ውሀብያ ኢስላም ነባሩን ሙስሊም አንድ ለማድረግ እና ክርስቲያን ላይ ጅሃድ ለማወጅ አደገኛ የሆነ እንቅስቃሴ ይዟል
ሙፍቲ ኡመርን ለማስወገድ እና
ከዚህ በታች ከተዘረዘሩት ሰዎች መካከል
1. ዶር ጀይላን የተባለውን አደገኛ ፅንፈኛ የውሃ ብያ ሸኽ
2. ሸይኽ ሙሃመድ ሃሚዲንን
3. ሸህ ሰይድን
በእነዚህ ሶስት አንዱ የመጅሊሱን መሪነት በመተካት ኢትዮጵያ ላይ በትምህርት(በዳዕዋ) ያልተሳካላቸውን በጅሃድ ለማስለም አደገኛ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው::
ክርስቲያን ሆይ ንቃ
ክርስቲያን ሆይ ንቃ
ክርስቲያን ሆይ ንቃ
የአረብ ምድር ክርስቲያኖች እጣ እንዳይደርብህ::
ዛሬ የምታዩዋት ሳኡዲ እጅግ ብዙ ክርስቲያኖች እና ብዙ አይሁዶች መኖሪያ ነበረች ዛሬ ድራሻቸው የለም: አሁን ሁን ሀዲሳቸው ተፍሲራቸው ሲገለጥ ብዙዎች ተመልሰው እየከፈሩ ነው ድጋሚ ::
ተጠንቀቁ እያንዳንዱን የውሃብያ ኢስላም እንቅስቃሴ ተከታተሉ
ውሃብያ ኢስላም ሲበዛ ህሊና ቢስና ውሸታም የሚያደርግ ተከታዮቹም ስሜታውያን እና ሳያረጋግጡ የሰው ደም አፍሳሾች ናቸው
ነባሩን እና ሰላም ውዳዱን ሙስሊም አያካትትም የምፅፈው :: ነባሩ ስል የነ ሙፍቲ ኡመርን ግሩፕ ነው
ክርስቲያኖች የምፅፈውን ብታነቡ ደምህ ሊቢያ ላይ እንደታረዱት በከንቱ እንዳይፈስ ይረዳሃል ራስህን ትከላከላለህ
አንተን ገድሎ ሚስትህን ሴት ልጅህን ጃሪያ(የወሲብ ባሪያ) የሚያደርግ ውሃብያ እክራሪ ኢስላም ውስጥ ውስጡን ተደራጅቶ ስልጠና ጀምሯል ንቃ ንቃ ህዝበ ክርስቲያን
የብልት ፀጉር ያላበቀሉ ወጣቶችን የነሱ አገልጋይ ሊያደርጉ ነው የሚሹት
ረሱል ሙሃመድ ምን አሉ??
አነል ጀና ታህት ዚላሊ ሱዩፍ-ጀነት በሰይፍ ጥላ ስር ነው::
Sahih al-Bukhari 2818
Narrated Abdullah bin Abi Aufa:
Allah's Messenger (ﷺ) said, "Know that Paradise is under the shades of swords."
አብዱላህ ቢን አቢ አውፍ እንደተረኩት የአላህ መልዕክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ ጀነት(ገነት) በሰይፍ ጥላ ሥር ነው
حَدَّثَنَا عَبْدُ اللَّهِ بْنُ مُحَمَّدٍ، حَدَّثَنَا مُعَاوِيَةُ بْنُ عَمْرٍو، حَدَّثَنَا أَبُو إِسْحَاقَ، عَنْ مُوسَى بْنِ عُقْبَةَ، عَنْ سَالِمٍ أَبِي النَّضْرِ، مَوْلَى عُمَرَ بْنِ عُبَيْدِ اللَّهِ وَكَانَ كَاتِبَهُ قَالَ كَتَبَ إِلَيْهِ عَبْدُ اللَّهِ بْنُ أَبِي أَوْفَى ـ رضى الله عنهما ـ أَنَّ رَسُولَ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ " وَاعْلَمُوا أَنَّ الْجَنَّةَ تَحْتَ ظِلاَلِ السُّيُوفِ ". تَابَعَهُ الأُوَيْسِيُّ عَنِ ابْنِ أَبِي الزِّنَادِ عَنْ مُوسَى بْنِ عُقْبَةَ.
Reference
: Sahih al-Bukhari 2818
In-book reference
: Book 56, Hadith 34
USC-MSA web (English) reference
: Vol. 4, Book 52, Hadith 73
(deprecated numbering scheme
አትርሱ ኢስላም ያለ ሰይፍ ሊስፋፋ አይችልም
ሙስሊሞች ጋር ስምምነት ፈፅመናል ምንም አያደርጉንም ብላችሁ ክርስቲያኖች እንዳትዘናጉ ስምምነት ማፍረስ የኢስላም ዋነኛ ባህሪያት ናቸው
ተቅያ
ያለ ውሸት ኢስላም መቆም አይችልም
ሦስቱን የጅሃድ ክፍሎች አትርሱ ባለፈው የፃፍኩላችሁን
አንደኛ) ሚስጥራዊ ጅሃድ(የማድባት ጅሃድ)
አቅም እስክታገኝ ድረስ
ሱራ ካፊሩን አያ 6 ትጠቀማለህ لَكُمْ دِينُكُمْ وَلِيَ دِينِ/ለኩም ዲኑኩም ወሊየ ዲን
ለእናንተ ሃይማኖታችሁ አልላችሁ፡፡ ለእኔም ሃይማኖቴ አለኝ፡፡
ከጀርባ ግን በድብቅ ታሴራለህ እቅድ ትነድፋለህ
ተቂያ ማስመሰል መዋሽት በዚህ ደረጃ የምትጠቀመው ነው
#ሁለተኛ) የመከላከል ጅሃድ
ቁጥሩ በዛ ያለ ተከታይ ሲኖራችሁ እና ጅሃድ ለማወጅ የሚያክል አይነት ሳይሆን በዚህ ኬዝ ሙስሊሞች ጥቃት ደርሶብናል ብለው ካላሰቡ አያጠቁም::
በዚህ ኬዝ ሙስሊሞች ጅሃድ አያውጁም አሁንም ቁጥራቸው ለማሸነፍ በበቂ ሁኔታ ከጠላት ጋር ላይመጣጠን ይችላልና ነገር ግን እዚህ ደረጃ(ስቴጅ) ላይ ሙስሊሞች መዋጋት ተፈቅዶላቸዋል ነገር ግን የሚዋጉት ካፊሮች ቀድመው ተንኩሰውናል :ጦርነት አውጁውብናል ወይም ሌላ አንድ ነገር አድርገውናል ብለው ካመኑ ነው
#ሁለተኛ) የመከላከል ጅሃድ
ቁጥሩ በዛ ያለ ተከታይ ሲኖራችሁ እና ጅሃድ ለማወጅ የሚያክል አይነት ሳይሆን በዚህ ኬዝ ሙስሊሞች ጥቃት ደርሶብናል ብለው ካላሰቡ አያጠቁም::
አያ 190: -እነዚያንም #የሚጋደሉዋችሁን (ከሓዲዎች) በአላህ መንገድ #ተጋደሉ፡፡ ወሰንንም አትለፉ፤ አላህ ወሰን አላፊዎን አይወድምና፡፡
የሚጋደሉዋችሁን (ከሓዲዎች) በአላህ መንገድ #ተጋደሉ፡፡
አያ 191- ባገኛችኋቸውም ስፍራ ሁሉ ግደሉዋቸው፡፡ #ከአወጧችሁም ስፍራ #አውጧቸው፡፡ መከራም ከመግደል ይበልጥ የበረታች ናት፡፡ በተከበረው መስጊድም ዘንድ በርሱ ውስጥ እስከሚጋደሉዋችሁ ድረስ አትጋደሉዋቸው፡፡ ቢጋደሉዋችሁም ግደሉዋቸው፤ የከሓዲዎች ቅጣት እንደዚህ ነው፡፡
ደረጃ ሁለት ጅሃድ
የጅሃድ ደረጃ(stage) ሁለተኛ ላይ ጅሃድ- ተጋድሎ/ውጊያ ያደርጋሉ ነገር ግን ተጋድሎውን ሙስሊሞች ደረጃ ሁለት ጅሃድ የምናደርገው ለሚደርስብን ስደት እና ጭቆና አልፎ ተርፎም በኢስላም ላይ ለሚነሱ ትችቶች ነው ብለው ያምናሉ
ደረጃ ሁለት ላይ ካልተጋደሏቸው አይጋደሉም :: ተነክተናል ብለው ካሰቡ ጅሃድ ይፈቀድላቸዋል
አብዛኛው የምዕራቡ አለም እና የሀገራችን ሙስሊሞች ደረጃ ሁለትን የጅሃድ መጨረሻ ይህ እንደሆነ አድርገው ያወራሉ አጥብቀውም ይከራከራሉ:: መዋጋት ራስን ለመከላከል ብቻ ነው ይላሉ::
ከሸሆችና ከኡስታዞች ውጪ ያለ ሙስሊም ይህን ያስባል
ሦስተኛ ደረጃ ጅሃድ) የማጥቃት ጅሃድ
ረሱል ሙሃመድ ና ተከታዮቻቸው ሌሎችን በጉልበት ለኢስላም የሚያንበረክኩበት ነው ኢስላም ሃይል ሲያገኝ የሚደረግ ነው .
ኢስላም ሙሉ ሀይል ሲኖረው የሚያደርጉት ነው
(9:29):-ከእነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች እነዚያን በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛው እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና #እውነተኛውንም ሃይማኖት #የማይቀበሉትን እነርሱ #የተዋረዱ ኾነው ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ #ተዋጉዋቸው፡፡
(9:123):-እናንተ ያመናችሁ ሆይ! እነዚያን በአቅራቢያችሁ ያሉትን ከሓዲዎች #ተዋጉ፡፡ ከእናንተም ብርታትን ያግኙ፡፡ አላህም ከሚጠነቀቁት ጋር መኾኑን ዕወቁ፡፡
ልብ አድርጋችሗል ደረጃ ሁለት ላይ የሚጋደልህን መጋደል ነው
ደረጃ ሦስት ጅሃድ ላይ ግን ሔደህ ነው የምትወጋቸው "ተዋጉዋቸው" ነው የሚለው ኢስላምን አልቀበልም ያለህን ሁሉ ትዋጋዋለህ:: ድረጃ ሶስት
1.5K views08:57