Get Mystery Box with random crypto!

ከትቢያ ፥ ተጣብቆ ፥ እንዳል ፥ ነበር ክፉም : ደግም : ሀሳብ : በንፋስ : መልክ : ሽ'ው : | ቅንጭብጭብ

ከትቢያ ፥ ተጣብቆ ፥ እንዳል ፥ ነበር ክፉም : ደግም : ሀሳብ : በንፋስ : መልክ : ሽ'ው : ያለው። የቱማታው: ማርፊያውን : እንጃ እየተግተለተለ: ይላወሳል። መፃዕጉነቱ : ቢጠናበት ቀን ቆጥራ : ጅመረ። አዎ ቀኑ #19 ነው የአመቱ ገብርኤል ፥ የባለ : ቀኑን ስም ፍቺ መሰነጣጠቁን : ተያያዘው።

ገ ብ ር ኤ ል

አምላክ ሰው ሆነ
ሰው እምላክ ሆነ

በሚል ፥ ፍቺ ፥ ተዋህዶን ፥ እፀናት!

የዛር በቆሎ : እንደተጠናወተው : የግንባሩንም : ስጋ መሽሽግ አልፈለገም።የግማሽ ዓለም ጣኦትነቱን : አምኖ ከተቀበል : መክሩሙም አደል....

በገሚስ : ብርሀን :የሞላው : የእዕምሮው ክፍል : የባለ ቀኑን: ስም : ከነፍቺው መርምሮ : አወቀ : አውቆም ፣ ተደሰተ
ተደስቶም ፣ ከልቡ አመሰገነ።

የቀረው : ገሚሱ : ጨለምተኝነት ከእሱ ዘንድ : ተጣብቶት : ነበርና :ሀኔታው አልዋጥለት : ተብሎ : ነገር ይፈለፍል ፣ ይሰንጣጥቅ: ጀመር።

እንዴት ሰው አምላክ ሆን?

ጠየቀ......

ጥያቄውንም : በጥርጣሬ: አፀናው!!

በቀን : ከ 5 ግዜ በላይ :መርዛማ ፈሳሹን ልምትፋት እንደ ኮብራ : እባብ እንገት : የሚገትር: መቀንዘሪያው ልጓም : ሲበጥስ : ተመለከተው።

ጌታም : ሰው : በነበረበት : ግዜ ይህ ነገር : ገጥሞት : እንደነበር : አሰበ
:ባሰበበባት : ቅፅብትም : መብርቅ: ከምድረ: ገፅ መቶት አጠፋው።


ያኔም እግዜሩ ከላይ ሆኖ ከልቡ ሳቀ¡

የዛ መፃዕጉ ነፍስ የት ገብታ ይሆን?


ቅዱስ አርዮስ
የግማሽ ዓለም ጣኦት

።።።።። ።።።።።
t.me/sufafel
t.me/sufafel