ከትቢያ ፥ ተጣብቆ ፥ እንዳል ፥ ነበር ክፉም : ደግም : ሀሳብ : በንፋስ : መልክ : ሽ'ው : ያለው። የቱማታው: ማርፊያውን : እንጃ እየተግተለተለ: ይላወሳል። መፃዕጉነቱ : ቢጠናበት ቀን ቆጥራ : ጅመረ። አዎ ቀኑ #19 ነው የአመቱ ገብርኤል ፥ የባለ : ቀኑን ስም ፍቺ መሰነጣጠቁን : ተያያዘው።
ገ ብ ር ኤ ል
አምላክ ሰው ሆነ
ሰው እምላክ ሆነ
በሚል ፥ ፍቺ ፥ ተዋህዶን ፥ እፀናት!
የዛር በቆሎ : እንደተጠናወተው : የግንባሩንም : ስጋ መሽሽግ አልፈለገም።የግማሽ ዓለም ጣኦትነቱን : አምኖ ከተቀበል : መክሩሙም አደል....
በገሚስ : ብርሀን :የሞላው : የእዕምሮው ክፍል : የባለ ቀኑን: ስም : ከነፍቺው መርምሮ : አወቀ : አውቆም ፣ ተደሰተ
ተደስቶም ፣ ከልቡ አመሰገነ።
የቀረው : ገሚሱ : ጨለምተኝነት ከእሱ ዘንድ : ተጣብቶት : ነበርና :ሀኔታው አልዋጥለት : ተብሎ : ነገር ይፈለፍል ፣ ይሰንጣጥቅ: ጀመር።
እንዴት ሰው አምላክ ሆን?
ጠየቀ......
ጥያቄውንም : በጥርጣሬ: አፀናው!!
በቀን : ከ 5 ግዜ በላይ :መርዛማ ፈሳሹን ልምትፋት እንደ ኮብራ : እባብ እንገት : የሚገትር: መቀንዘሪያው ልጓም : ሲበጥስ : ተመለከተው።
ጌታም : ሰው : በነበረበት : ግዜ ይህ ነገር : ገጥሞት : እንደነበር : አሰበ
:ባሰበበባት : ቅፅብትም : መብርቅ: ከምድረ: ገፅ መቶት አጠፋው።
ያኔም እግዜሩ ከላይ ሆኖ ከልቡ ሳቀ¡
የዛ መፃዕጉ ነፍስ የት ገብታ ይሆን?
ቅዱስ አርዮስ
የግማሽ ዓለም ጣኦት
።።።።። ።።።።።
t.me/sufafel
t.me/sufafel