Get Mystery Box with random crypto!

የሰባቱ ቅዱሳን አበው ጥንታዊ የዋሻ ገዳማትን የሚሳለሙበት ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ጥንታዊቷና ታሪ | ቅዱሳት መካናት

የሰባቱ ቅዱሳን አበው ጥንታዊ የዋሻ ገዳማትን የሚሳለሙበት ታላቅ መንፈሳዊ ጉዞ ወደ ጥንታዊቷና ታሪካዊቷ ርእሰ አድባራት ወገዳማት
#ተድባበ_ማርያም_ገዳም

በዚች ታላቅና ታሪካዊት ገዳም ግንቦት 1 ቀን 2014 ዓ.ም የሚከበረውን የእመቤታችንን በዓለ ልደት ምክንያት በማድረግ የንግሥ ጉዞ ተዘጋጅቷል። እርስዎም የጉዞው ተሳታፊ በመሆን የበረከቱ ተሳታፊ ይሁኑ። የእመቤታችን የቃል ኪዳን ልጆች ሁሉ በጉዞው ተሳታፊ ሆነው አኩሪ ታሪካቸውን ያውቁ ዘንድ ይህንን ጦማር ለወዳጅ ዘመድዎ ያካፍሉት፤ ቅንነት ለራስ ነውና!!!

→ በጉዞው ላይ የሚሳለሟቸው ጥንታዊያን አስደናቂ ገዳማት፦ ጋስጫ አቡነ በጸሎተ ሚካኤል፣ ተአምረኛው ደብረ ባህርይ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፣ ደብረ ጽጌ ዋሻ ጻድቁ አባ ጽጌ ድንግል፣ መንክራዊው ወለቃ አቡነ ገብረ እንድርያስ፣ ሚዳ መራኛ አቡነ መልከ ጼዴቅ፣ ቀዳማይ ግሸን አቡነ ያዕቆብ ዋሻ፣ ገዛዛ ዋሻ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስን፣ ተአምረኛዋ ቅድስት ጸበለ ማርያም፣ ድማ ጊዮርጊስ፣ ጥንታዊቷ መርጡለ ማርያም፣ ገዳመ አስቄጥስ ቅ/አርሴማ፣ ደብረ ሊባኖስ አቡነ ተክለ ሃይማኖት እና ሌሎችንም ሲሆን በአንድ የንግሥ ጉዞ የበርካታ ቅዱሳት መካናትን የቃልኪዳን በረከታቸውን የሚያፍሱበት ልዩ የዙር ጉዞ ነው።
* የጉዞው መነሻ ሚያዚያ 27 ከጠዋቱ 11:00- 12:00
* መመለሻ ግንቦት 3
* የጉዞ ዋጋ፦ ማረፊያን ጨምሮ 3000 ብር
✥ በማኅበሩ የጉዞ መርሐ ግብር መሳተፍ ከፈለጉ ሳያመነቱ ደውለው ይመዝገቡና አብረው ይጓዙ!!! ለበለጠ መረጃ፦
0901070707
0911289877
#ማኅበረ_ቅዱስ_ፊልጶስ_ወአቡነ_ሳሙኤል_ዘዋልድባ

መነሻ ቦታዎች፦ አራዳ ቅ/ጊዮርጊስ እና መስቀል አደባባይ ቅ/እስጢፋኖስ አብያተ ክርስቲያናት

✥ በዚህ መንፈሳዊ ቻናል ላይ የሚተላለፉ መንፈሳዊ ጦማሮች ለእርስዎም ለሌሎችም እንዲደርሱ ቻናሉንና ግሩፑን Follow / Subscribe / Join በማድረግ ሌሎችንም ወደ ፔጃችን ይጋብዙ።

"ገዳምህን የረገጠ" ብቻ ሳይሆን "ገዳምህን ለሌሎች ያሳዬ... እምርልሃለሁ!" ተብሎ ቃል የተገባላቸው ቅዱሳን እንዳሉን ገድለ አቡነ ዘርዓ ብሩክን ያስታውሱ!!!
☞ @gishenmaryam

✥✞✥ ጽሑፉን ሌሎች እንዲያነቡትም Like እና Share ያድርጉ፤ በዚህ መንፈሳዊ Page ላይ የሚተላለፉ መንፈሳዊ ጦማሮች ለእርስዎም ለሌሎችም እንዲደርሱ ፔጁን Like / Follow ሌሎችንም ወደ ፔጃችን ይጋብዙ።

በቴሌግራም ወዳጅ እንሁን?
☞ @Kidusat_Mekanat
☞ @Kidusat_Mekanat
☞ @Kidusat_Mekanat

የዩቲዩብ ቻናላችንን « መኮሬታ Mekoreta Tube »ን በሚከተለው ሊንክ ከፍተው Subscribe & Join ያድርጉ።
https://m.youtube.com/channel/UCUBStsekCniQtATyZDdFqQQ