2023-03-29 11:34:42
በብርሃን ሲሳይ በ19/7/2015
ዮሐ 14፥16-27፣16፥13
መመራት
የሰው ልጆች መሪ ያስፈልጋቸዋል። ለዚህም ነው እግዚአብሔር መሪወችን የሚሰጠው የአማኞች መረ ግን መንፈስ የቅዱስ ነው የሚመራቸውን የእውነት መንፈስ ነው የጌታ እኔ ብሄድ ይሻላችኋል መንፈስ ቅዱስን እልክላችኋለሁ ብሏልናመሪ የተባለው መንፈስ ቅዱስ መጣ እነሱም ፈቃዳቸውን ሰጡት መንፈስ ድምፅ በማምጣት በድምፁ ይመራቸው ጀመር።
መሪ ሆኖ የተላከው መንፈስ ቅዱስ ወደ ምድር ቢመጣም የሰው ሁሉ መሪ አልሆነም መንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔርን የልጆች መሪ ነው ።
ከአማኝም መካከል ለፈቃዱ የሚገዙትን ይመራል።ሮሜ8፥17
1.እንዴት ይመራሉ በድምፅ ዮሐ 10፥17
በድምፅ የሚመራ ተከታይ ይሆናል። በመስማት መግባባት የሚገኘው መሪያቸውን ድምፁን ስለሚያውቁት ነው። መንፈስ የቅዱስ ለአማኙ ሁሉ ለመምራት ተሰጥቷቸዋል ከአንዱ መንፈስ ጠጥተናል ግን ለመመራት ፈቃደኛ ባለመሆኑ ሁሉንም አማኝ በመምራትና ወደ እውነት ለማድረስ አልቻለም ከመንፈስ ቅዱስ ይልቅ አማኙ በሌላ መንፈስ ለመመራት ፈቀደ ሰለዚህ ለስህተት ተጋለጠ ከሌላው መንፈስ የቅዱስ የሚመራበት መንገድ
2.በራእይ እና በመገለጥ፤
መንፈስ ቅዱስ መለኮት ሰለሆነ በሰማያዊ መገለጥ እና ራእይ በመስጠት በሰማያዊ አጀንዳ ይመራል
3.መንፈስ ቅዱስ የሚመራው ሰው በመንፈስ ይታወካል ለምሳሌ ኢየሱስ በደቀመዛሙርቱ መካከል እያለ ይሁዳ ስላለ ታወከ (ዮሐ 13፥21)ይሁዳ ስላለ ብቻ ሳይሆን የይሁዳ አጃንዳ ያውክ ሰለነበር ነው።
ጳውሎስም ይታወክ ነበር (ሥራ 16፥17) በጥንቆላ ስራ ለሰዎች ገቢ የምታስገባውም የሴት ጥሩ ነገር እየተናገረችም ታውክ ነበር ምክንያቱም ካፉ መንፈስ ስለነበረባት።
መንፈስ ቅዱስ በያለበት ሰው መንፈሱ ከታወከ አንዱ የመንፈስ የቅዱስ ምሪት እንደሆነ መረዳት አለበት።
44 views08:34