2023-02-16 18:47:48
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ከጥር 27ቀን እስከ የካቲት 5 ቀን ድረስ ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ደብር በቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል ለአራተኛ ጊዜ ባዘጋጀነው ጉዛችን የተሳለምናቸው አድባራትና ገዳማት በተመለከተ ፦
ምርት ደለጎ ከተማ ላይ የምትገኘው በአሁን ሰዓት ጠበሏ እንደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ የሚሰውረው ቅድስት ኪዳነምህረት ደብር ።
አስቀድሞ የብሉይ መስዋዕት ይሰዋባት የነበረው ጥንታዊቷ ደብረ ወርቅ ቅድስት ማርያም ገዳም ።
ባህር ዳር ላይ በጀልባ ተጉዘን ከምናገኛቸው አድባራት እና ገዳማት መካከል ።
ጣና ቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ገዳም
ጣና ቅዱስ ቂርቆስ ገዳም
ጣና ምፅለይ ቅዱስ ፍሲለደስ ገዳም
ጣና ሬማ መድኃኔዓለም እና ቅድስት ወለተ ጴጥሮስ አንድነት ገዳም ከደሴት ቀጥሎ ።
ዘንዘልማ ላይ የሚገኘው አስቀድሞ ለእረጅም ዓመታት በኢትዮጵያ ብቸኛ ታቦት የነበረው ግብፃዊው ቅዱስ ማር ሚናስ ገዳም ።
ዘንዘልማ አቡነ ሐራ ድንግል አንድነት ገዳም ።
በመጨረሻም ዲማ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም በመሳለም የጉዞ መርሐ ግብር በማጠናቀቅ እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ሰኞ የካቲት 6ቀን በሰላም ወደ አዲስ አበባ ገብተናል ። ( ከቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል )
214 views15:47