Get Mystery Box with random crypto!

ቄራ ሰላም መስጂድ የቲሞች ቢሮ

የቴሌግራም ቻናል አርማ keraselammesjideyetimochbiro — ቄራ ሰላም መስጂድ የቲሞች ቢሮ
የቴሌግራም ቻናል አርማ keraselammesjideyetimochbiro — ቄራ ሰላም መስጂድ የቲሞች ቢሮ
የሰርጥ አድራሻ: @keraselammesjideyetimochbiro
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 316
የሰርጥ መግለጫ

ይህ የሰላም ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ህፃናትና አረጋውያን የልማትና መረዳጃ ተቋም የቴሌግራም ገፅ ነው!
🟥🟩🟥 ➲አላማችን ኡማውን ማገልገል ነው።
✔ #ዘካ #ሰደቃ ወርሃዊና አመታዊ ክፍያ እንቀበላለን
مؤسسة سلام للأيتام وكبارالسن للتنمية والخيرية
أديس أبابا،🇪🇹
@keraSelamMesjideYetimochBiro
251945704845 እናመሰግናለን

Ratings & Reviews

1.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

2


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-08 15:44:24
ሰላም ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ህፃናትና አረጋውያን የልማትና መረዳጃ ተቋም      
 አዲስ አበባ
የዒድ አል አድሀ (አረፋ በአል) በማስመልከት 400,000ብር ወጪ በማድረግ 7 በሬ ለ300 የቲም ቤተሰቦች ፣ ለአካል ጉዳተኞች ፣ ለአረጋውያን እና ለምስኪኖች /የስጋ/ ድጋፍ ተደርጓል።
ማሳሰቢያ፡ ሁለቱ በሬዎች ‘’በቀጥታ’’ ከአህለል ኸይር የተገኙ ናቸው።
ይህን የአረፋ ፕሮጀክት እንዲሳካ የበኩላችሁ አስተዋጽኦ ላደረጋችሁ በሙሉ ከልብ እናመሰግናለን።
https://t.me/keraSelamMesjideYetimochBiro
                           እ ና መ ሰ ግ ና ለ ን!
260 views#SADAM, 12:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-02 19:35:14
901 views#SADAM, 16:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-27 18:41:54
ሰላም ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ህፃናትና አረጋውያን የልማትና መረዳጃ ተቋም      
አዲስ አበባ
➷በዒድ አል አድሀ በዓል #የቲሞች በዓሉን በደስታ ያሳልፉ ዘንድ ዝግጅት በማድረግ ላይ እንገኛለን።
________________
ውድ አህለል ኸይሮች በ2013 አመት ለአረፋ በዓል 300,000.00 ብር ወጪ ማድረጋችን ይታወሳል።
በመሆኑም የዘንድሮ የገበያ ሁኔታ ስንመለከት  
#ትልቅ በሬ ከ60,000 ብር ጀምሮ
#መካከለኛ_በሬ ከ45,000ብር በላይ ሲሆን
#አነስተኛ_በሬ ከ37,000ብር ጀምሮ እንደሚሸጥ ለማረጋገጥ ችለናል። 

ስለሆነም በዘንድሮው የዒድ አል አድሀ (አረፋ በአል) የቲም ቤተሰቦችና የአካባቢ ተረጂዎች በዓሉን በደስታ ያሳልፉ ዘንድ ከወዲሁ አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ እንገኛለን።
 
ስለዚህ  ውድ  አህለል ኸይሮች የተለመደው ድጋፋችሁን እንድታደርጉ በአላህ ስም እየጠየቅን የሚከተሉትን አማራጮች አቅርበናል፡
A. ሙሉ የአረፋ ወጪ ለመሸፈን 500,000ብር
B. የበሬ ግዢ አጠቃላይ ወጪ ለመሸፈን 450,000ብር
C. አንድ መካከለኛ #በሬ ስፖንሰር ለመሆን 45,000ብር
D. #የአንድ_በሬ_ግማሽ ስፖንሰር ለመሆን 25,000ብር
E. የአንድ በሬ ¼ ስፖንሰር ለመሆን 12,500ብር
F. #ለአንድ_የቲም_ቤተሰብ ስፖንሰር ለመሆን 3,000ብር  
በዚህ መልካም ተግባር ለመሳተፍ የተቋማችን የባንክ አካውንት መጠቀም ይችላሉ።
 __________________________
1000 315 88 42 29
ሰላም ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ህፃናት ...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
_________________ https://t.me/keraSelamMesjideYetimochBiro

እ ና መ ሰ ግ ና ለ ን!
1.7K views#SADAM, edited  15:41
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-09 11:24:12
ሰላም ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ህፃናትና አረጋውያን የልማትና መረዳጃ ተቋም
እንደሚታወቀው ተቋማችን ፡
#የምግብ ድጋፍ በመስጠት
#በትምህርት ዘርፍ ከኬጂ - ዩኒቨርስቲ በማስተማር
#በጤና ዘርፍ ለሁሉም የቲሞች የህክምና ወጪ በመሸፈን 
#የቤት ኪራይ ችግር ያለባቸውና በህመም ምክንያት መስራት ለማይችሉ የቲሞች ስፖንሰር በመፈለግና የቤት ጥገና በማድረግ ዘርፈ ብዙ ስራዎች በመስራት ላይ እንገኛለን።
 ▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣▣
 በመሆኑም ዛሬ ሰኔ 02/2014 ዓል 135,000ብር ወጪ በማድረግ ለአይታሞች የምግብ ድጋፍ ተደርጓል።
_____________________________
ድጋፍ ለማድረግ፦
1000315884229
ሰላም ወላጆቻቸውን በሞት ያጡ ህፃናት...
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
 __________________________________
ለምታደርጉት ድጋፍ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን። جزاكم الله خيرا
____________________________
https://t.me/keraSelamMesjideYetimochBiro
                                             ሰኔ,2014
1.9K views#SADAM, 08:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 17:11:18
1,027,000.00ብር
#Congratulations! እንኳን ደስ አላችሁ!
___________________________
እንደሚታወቀው ተቋማችን በ2015 በጀት አመት 2.2 ሚሊየን ብር የሚጠይቅ እቅድ በማዘጋጀት ፋይናስ ዘርፍ ላይ ከወዲሁ እየሰራ ይገኛል።

ለዚህም ሲባል በዘንድሮው የረመዳን ወር 1,000,000ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 1 ሚሊየን 27 ሺ ብር መሰብሰብ ተችሏል።

በመሆኑም በረመዳን ወር ለመሰብሰብ ከታቀደው አንፃር 102% ማሳካት ችለናል።
الحمد لله.  جزاكم الله خيرا !
[] ይህን እንዲሳካ #ሰደቃና #ዘካ ገቢ ላደረጋችሁ በሙሉ ከልብ እናመሰግናለን!
______________________________
https://t.me/keraSelamMesjideYetimochBiro
2.6K views#SADAM, edited  14:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 10:27:43
ረመዳን, 2014
__________________
በአካል ቢሮ ድረስ በመምጣት የገንዘብ ድጋፍ ካደረጉ 165 ተባባሪ አባላት መካከል የተወሰኑት በሚከተለው  video ቀርቧል።
Top 19
جزاكم الله خيرا                
ለምታደርጉት ድጋፍ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን!
_________________
 https://t.me/keraSelamMesjideYetimochBiro
1.8K views#SADAM, 07:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 10:24:40
ረመዳን, 2014
_________________________
በአካል ቢሮ ድረስ በመምጣት የገንዘብ ድጋፍ ካደረጉ 165 አህለል ኸይሮች መካከል የተወሰኑት በሚከተለው የደረሰኝ Copy ቀርቧል።
جزاكم الله خيرا                 
ለምታደርጉት ድጋፍ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን!
_________________________
https://t.me/keraSelamMesjideYetimochBiro
1.6K views#SADAM, 07:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 10:23:28
ረመዳን, 2014
_______________________________
በረመዳን ወር በተቋማችን የባንክ አካውንት ገቢ ያደረጉ  155 አህለል ኸይሮች በሚከተለው  Account Statement ቀርቧል።
_____________________________
በመሆኑም በባንክ ገቢ ካደረጉ ወንድሞቻችን መካከል፡
አንድ አህለል ኸይር 50,000ብር ገቢ አድርጓል።
1 አህለል ኸይር 40,000ብር ገቢ አድርጓል።
1 ወንድማችን 39,000ብር ገቢ አድርጓል።
3 አህለል ኸይሮች 20,000 ብር ገቢ አድርጓል።
1 አህለል ኸይር 15,000ብር ገቢ አድርጓል።
1 አህለል ኸይር 12,000ብር ገቢ አድርጓል።
4 አህለል ኸይሮች 10,000 ብር ገቢ አድርጓል።
1 አህለል ኸይር 9,000ብር ገቢ አድርጓል።
2 አህለል ኸይሮች 7,000ብር ገቢ አድርጓል።
2 አህለል ኸይሮች 5,000ብር ገቢ አድርጓል።

جزاكم الله خيرا

ለምታደርጉት ድጋፍ ሁሉ ከልብ እናመሰግናለን!
_____________________________
https://t.me/keraSelamMesjideYetimochBiro
 
1.2K views#SADAM, 07:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ