ቅኝት በኳስ ሜዳ አፍሩ ፊልም ፕሮሞሽንና ኢንተርቴይመንት ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፕሬሽን ጋር በመተባበር በኤፍኤም አዲስ 97.1 ላይ ወደ አድማጭ ተመልካቾቹ እያደረሱት የሚገኙት "ቅኝት በኳስ ሜዳ" የቀጥታ የእግርኳስ ስርጭት ፕሮግራም ዛሬ ደግሞ ጉዞውን ወደ ሰሜን ለንደን በማድረግ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 33ኛ ሳምንት መርሐግብር ቶተንሀም ሆትስፐር ከማንቸስተር ዩናይትድ ጋር ዛሬ ምሽት 4:15 ላይ የሚያደርጉትን አጓጊ ጨዋታ ከምሽቱ 3:00 ጀምሮ በአገር አቀፍ ስርጭት ከተለያዩ ሽልማቶች ጋር በኤፍኤም አዲስ 97.1 ላይ ወደ እርስዎ እናደርሳለን። ቶተንሀም ከ ማን ዩናይትድ ቶተንሀም ሆትስፐር ስቴዲየም ኤፍኤም አዲስ 97.1 ከ3:00 ጀምሮ ➥ ዛሬ ከ3:00 ጀምሮ በኤፍኤም አዲስ 97.1 ላይ ይከታተሉ!! ቅኝት በኳስ ሜዳ 1.4K views07:21