Get Mystery Box with random crypto!

ከፍታ ፖርታል KEFTA Portal

የቴሌግራም ቻናል አርማ keftaportal — ከፍታ ፖርታል KEFTA Portal
የቴሌግራም ቻናል አርማ keftaportal — ከፍታ ፖርታል KEFTA Portal
የሰርጥ አድራሻ: @keftaportal
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 2.75K
የሰርጥ መግለጫ

https://t.me/KeftaPortalChat
ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የተሟላ መረጃ ለመስጠትና ለሥራቸው ስኬት የቆመ የመረጃ ማዕከል
ለበለጠ መረጃ :-
📞 6131
🌐 www.kefta.net
ከፍታ ቻናል https://t.me/KeftaPortalChat

Ratings & Reviews

3.33

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

1

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-09-01 16:00:53 ለኢንተርፕራይዞች ልዪ አስተያየት የሚደረግበት ጨረታ !

ቀን (ኦገስ 31, 2022)

በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሚሊኒየም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለመሥሪያ ቤቱ ሥራ አገልግሎት የሚውሉ፡-

1 የት/ት አላቂ እቃዎች
2 የደንብ ልብስ
3 የፅዳት እቃዎች
4 የቋሚ እቃዎች
5 ልዩ ልዩ እቃዎች
6 የስፖርት እቃዎች
8 የጄኔሬተር ጥገና
9 ብረት ነክ ጥገናዎች
10 የኮምፒውተር ጥገና በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና
ለማሠራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በዚህ መሠረት ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶችና ግለሰቦችን በጨረታው እንዲሳተፍ ይጋብዛል፡፡

ለጥቃቅንና አነስተኛ የግዥ መመሪያው በሚፈቅደው መሰረት ልዩ አስተያየት ይደረግለታል፡

1.ከላይ በዝርዝር ለተጠቀሱት ዕቃዎች አግባብነት ያለው ሕጋዊ የታደሰ ንግድ ፊቃድ ያላቸ።

2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ እንዲሁም በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ወይም አዲስ አበባ መስተዳደር ፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በዕቃ አቅራቢዎች ዝርዝር ለመመዝገባቸው የምስክር ወረቀት ማቅረብ ቢችሉና/አይገደዱም/ ቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡

3.ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በሥራ ሰዓት በአ/ከ/ክ/ ከተማ በሚሊኒየም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በመገኘት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 50 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል የጨረታውን ሰነድ መውሰድ ይችላሉ፡፡

4. ተጫራቾች እያንዳንዱ ዕቃ የሚሸጡበትን ዋጋ በመግለጽ በ2 በታሸı ኤንቨሎፕ በማድረግ ሙሉ አድራሻቸውንና የጨረታውን {ይነት በመጥቀስ በሚሊኒየም አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በግዥ ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ገቢ ማድረግ አለባቸው፡፡

5.ተጫራቾች የተጠቀሱትን ዕቃዎች በሙሉ ወይም በከፊል ጫረት ይችላሉ።

6.ጨረታው በጋዜጣ በወጣ በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዛው ቀን 3፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቢሮው የመሰብሰቢያ አድራሻ ይከፈታል፡፡ ይህ ቀን የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣይ የሥራ ቀን ይከፈታል፡፡

አድራሻ፡- ኮልፌ አጠና ተራ ድልድይ ስር ወደ ፍሊጶስ በሚወስደው መንገድ
ስልክ ቁፕር፡-011 280 42 34/35

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/630f0cc84e36341cd4307ab1?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
276 views13:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 12:00:00 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ!

አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር በሥራ አስኪያጅ ጽ/ ቤት የፑል አገልግሎት ባለበጀት መ/ቤቶች በ2015 በጀት ዓመት በጋዜጣ አውጥቶ ግዥ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት የወጣ ግልጽ ጨረታ!

1.የጽህፈት መሳሪያዎች
2.ሌሎች አላቂ እቃዎች
3.የከባድ እና የቀላል መኪና ጥገና እጅ ዋጋ
4.የመኪና ጌጣጌጥ
5.12 ሰው የሚይዝ የመስክ መኪና ሚኒባስ
6.የፈርኒቸር ጥገና መለዋወጫ
7.የጎሚስታ ሥራ እና የተሽከርካሪ እጥበት የእጅ ዋጋ
8.የአይሲቲ መለዋወጫ ዕቃዎች
9.የደንብ ልብስ የስፌት ዋጋ የእጅ ዋጋ
10.የሠራተኞች ጥቅማ ጥቅም የኣቃቂ ቃሊቲ ክፍስ ከተማ አስተዳደር በሥራ አስኪያጅ ጽ/ቤት

የመንግስት ግዥ ቡድን ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የምታሟሉ ተወዳዳሪዎች

•የዘመኑ ግብር የከፈሉበት ማስረጃ
•የታደሰ የንግድ ፍቃድ
•የቫት ተመዝጋቢ ሆኑን የሚያስረዳ ማስረጃ
•2 ፐርሰንትና 10 ፐርሰንት የሆኑ ተወዳዳሪዎች መረጃ መያያዝ ይኖርበታል
•የጥቃቅንና አነስተኛ ከሆኑ ከአቋቋመ ጽ/ቤት በሀላፊ የተዘጋጀ መረጃ መቅረ
•የደረጃ እድገት ማረጋገጫ መያያዝ ይኖርበታል

ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶችን የሚታሟሉ ህጋዊ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በዓየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በ 10 (በአሥር ቀን) በተከታታይ የሥራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት አድራሻ በከፍለ ከተማው ህንፃ ለጨረታ የተዘጋጀውን ሠነድ በሥራ አስኪያጅ ጽ/ቤት በመንግስት ግዥ አስተዳደር ቡድን ምድር ላይ በመቅረብ የማይመለስ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ብቻ የሠነድ መግዣ ብር በመክፈል ሠነድ መግዛት የምትችሉ መሆኑን እየገለጽን ጨረታው የሚከፈተው ጨረታው በ11ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ላይ ሲሆን የመጨረሻው ቀን በዓል ከሆነ በቀጣዩ የሥራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡ ጨረታው የሚከፈትበት ቦታ ምድር በግዥ ቡድን ክፍል መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

አድራሻ፡- ቃሊቲ ቶታል አከባቢ

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/630da86e4e36341cd4307a39?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
399 views09:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-31 09:01:25 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ !

በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ አስተዳደር የሠላም ቅድመ አንደኛና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለ2015 በጀት ዓመት የሚያገለግሉ ዕቃዎችን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ በዘርፉ የተሰማራችሁ ሕጋዊ ነጋዴዎችን በጨረታ አወዳድረን በቴክኒክና በዋጋ በማወዳደር አሸናፊ ከሆኑ ድርጅቶች ለመግዛት የምንፈልግ መሆኑን እናሳውቃለን።

1 አላቂ የጽህፈትና የቢሮ መሣሪያዎች፣
02. የጽዳት ዕቃዎች፣
3. የመምህራንና አስተዳደር ሠራተኞች የደንብ ልብስ፣
4. የሕትመት ሥራዎች፣
5. ቋሚ ዕቃዎች፣
6 የጥገና ሥራ ዕቃዎች፣
7 አላቂ የትምህርት ዕቃዎች፣
8. አላቂ የህክምና ዕቃዎች

ተጫራቾች

የ2014 ዓ.ም ግብር የከፈሉና ለ2014 ዓ.ም. የታደሰ የንግድ ፈቃድ መሆኑን የሚገልጽ አግባብነት ያለው ማስረጃ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

1.ተጫራቾች በጥቃቅን እና አነስተኛ የተደራጁ ከሆነ ከአደራጃቸው አካል የጨረታ ማስከበሪያ ደብዳቤ በት/ቤቱ ስም ማለትም ሠላም በር ቅድመ አንደኛና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በሚል አጽፈው ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

2.ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይ የሥራ ቀናት ከጠዋቱ 2፡ 30-6፡30 ከሰዓት 7፡30-11፡30 ሰዓት የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ በሰላም በር ቅድመ አንደኛና የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ክፍያና ሂሳብ አስደጋፊ የሥራ ሂደት በመቅረብ የማይመለስ 100 ብር (አንድ መቶ ብር) ከፍለው መውሰድ ይኖርባቸዋል። እስከ 10 ኛው ቀን ድረስ የዕቃዎችን ዝርዝር ዋጋ እና አይነት በመግለጽ በታሸገ ፖስታ /ኤንቨሎፕ/ በግዢ ቢሮ በተዘጋጀው ሳጥን ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል። ፖስታው ካልታሸገ አይከፈትም ወይም ለውድድር አይቀርብም።

3.የጨረታ ማስታወቂያው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 10 የሥራ ቀናት በአየር ላይ ውሎ በ11 ኛው ቀን 4፡oo ሰዓት ታሽጎ በእለቱ በ11ኛው ቀን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 4:30 ሰዓት ይከፈታል። ተጫራቾች ቢገኙም ባይገኙም ጨረታው ይከፈታል።

4.ተጫራቾች በሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሰነድ ላይ የሚያቀርቡት የዕቃ አይነት ዋጋ ስርዝ ድልዝ የሌለበት፣ ሥልጣን ባለው አካል የተፈረመበት የተሟላ አድራሻቸውን የሚገልጽና ሕጋዊ ማህተም ያረፈበት መሆን ይኖርበታል።

5.ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ለሚያቀርቡት ዕቃዎች በሙሉ ናሙና ወይም ሳምፕል ማቅረብ፣ የፕሪንተር እና የኮፒ ቀለሞች ኦሪጅናል /ትክክለኛነት, የማረጋገጫ ዋስትና ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

6.ተጫራቾች ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ባቀረቡት ዋጋ ላይ የዋጋ ለውጥም ሆነ ማሻሻያ ማድረግ አይችሉም በተወዳደሩት ዋጋ አሸናፊነታቸው ከተገለፀላቸው በኋላ በ (7) ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ቀርበው የውል ማስከበሪያ 10% ለግዥ ፈፃሚ አካል ማስያዝ ይኖርባቸዋል። ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ የሚሆነው በውል መሠረት የሚጠበቅባቸውን ግዴታ ከተወጡና ውሉን ተመላሽ ሲያደርጉ ነው።

7.አሸናፊ ተጫራች አሸናፊነቱ በተገለጸ በ7 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ቀርቦ ውል ካልተዋዋለ ለጨረታ ማስከበሪያ ያስያዘው ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ይደረጋል።

8.ት/ቤቱ አሸናፊውን ተጫራች ከመረጠ በኋላ በሚገዙት እቃዎች ብዛት መጠን ላይ እንደ አስፈላጊነቱ እስክ 20% የመቀነስ ወይም የመጨር መብቱ የተጠበቀ ነው።

9.ማንኛውም ተጫራች የዋጋ ማቅረቢያ ቅፁን ሲሞላ 15% ቫትን በማካተት ይሆናል። 15% ቫትን ያላካተተ ተጫራች ለውድድር አይቀርብም።

አድራሻ፡-በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከተማ ወረዳ 10 ሉካንዳ ታክሲ ማዞሪያ ወደ ፌዴራል ፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም በሚወስደው አስፋልት በስተቀኝ በኩል ሰዋሰው ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/630cdc794e36341cd4307a2c?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
396 views06:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 12:01:07 የኮንስትራክሽን ጨረታ!

ሚድሮክ ኮንስትራክሽን ኢትዮጵያ ኃላ/የተ/የግል ኩባንያ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የኮንስትራክሽን ግብዓት በግልጽ ጨረታአወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ብቁእና ዝርዝር መስፈርቶችን የሚያሟሉ አቅራቢ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ግብዓቶች ለማቅረብ መወዳደር ይችላሉ።

1.ሬንጅ (Bitumen) 60/70 እና 8o/1oo
2.ጥራቱን የጠበቀ የወንዝ አሸዋ በሜትር ኩብ
3.ገረጋንቲ ማቴሪያል (Selected material) በሜትር ኩብ
4.ትራይካቲክ ድንጋይ (Trachytic stone) ድንጋይ በሜትር ኩብ
5.የመስተሻታ ድንጋይ (Basaltic stone) ድንጋይ በሜትር ኩብ
6.ጠጠር ከ0 እስከ 5 ሚሊ ሜትር በሜትር ኩብ
7.ጠጠር ከ5 እስከ 10 ሚሊ ሜትር በሜትር ኩብ
8.ጠጠር ከ10 እስከ 20 ሚሊ ሜትር በሚትር ኩብ
9.ጠጠር ከ20 እስከ 30 ሚሊ ሜትር በሚትር ኩብ
10.የተፈጨ ቤዝ ኮርስ ጠጠር (Base course) በሜትር ኩብ
11.የተፈጨ ሰብ ቤዝ ኮርስ (Sub base course) በሜትር ከብ
12.ቀይ አፈር በሜትር ኩብ
13.አጠና እንጨት ባለ 6 ዲያሜትር በቁጥር
14.አጠና እንጨት ባለ 8 ዲያሜትር በቁጥር
15.አጠና እንጨት ባለ ıo ዲያሜትር በቁጥር
16.አጠና እንጨት ባለ 12 ዲያሜትር በቁጥር

ስለዚህ ከላይ የተጠቀሱትን ግብዓት በጥራትና በሚገባ ማቅረብ የሚችሉ ድርጅቶች የሚያቀርቡበትን ዋጋ የትራንስፖርትና ተያያዥ ወጪዎች ጨምሮ ከላይ በተዘረዘረው መለኪያ ዋጋ በመሙላት በግልጽ እና ስርዝ ድልዝ ሳይኖርበት በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 የሥራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በነዚህ የሥራ የሥራ ቀናት ውስጥ ከጠዋት 2፡00 ሰዓት እስከ ከሰዓት 10፡00 ሰዓት ድረስ ማስባት ይችላሉ። በ15ኛው የሥራ ቀን 4፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ የሚዘጋ ሲሆን በእለቱ 4፡30 በድርጅቱ ቅጥር መቻሬ ሜዳ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

ተጫራቾች ከላይ ለተጠቀሱት ግብዓት አቅርቦት በከፊል ወይም በሁሉም መጫረት ይችላሉ። የተጠቀሱት ግብዓት የሚቀርቡበት ቦታ ቃሊቲ ከሸገር ዳቦ ጐን በሚገኘው ዋናው መጋዘን እና ድርጅቱ አዲስ አበባ ውስጥ ለሚሠራቸው ፕሮጀክቶች ይሆናል።

በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታውን ሰነድ ከሚድሮh ኮንስትራክሽን ኢትዮጵያ ኃላ/የተ/የግል ማኅበር ግዥና ሎጂስቲክስ ቢሮ ብር 100.00 (አንድ መቶ) በመክፈል መውሰድ ይችላሉ።

በተጨማሪም አቅራቢዎች ማያያዝ ያለባቸው ዶክመንቶች
1.የታደሰ የዘመኑን ግብር የከፈሉበት የንግድ ፍቃድ
2.የተጨማሪ እሴት ታክስ ማስረጃ ኮፒ
3.የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ያለው ሰርተፊኬት
4.የመልካም ሥራ አፈጻጸም ማስረጃ ካለ አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል
አድራሻ፡
መቻሬ ሜዳ በሚገኘው የሚድሮh ኮንስትራክሽን ኢትዮጵያ ኃላ/የተ/የግል ማኅበር ቢሮ ቁጥር 202 ፕሮኪዩርመንትና ሎጂስቲhስ ዳይሬከቶሬት

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/630c7b754e36341cd43079a1?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
467 views09:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-30 07:49:30 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ!

የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባለው የበጀት የተለያዩ አይነቶች የICT እና ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች መግዛት ይፈልጋል፡፡

•ከላይ የተጠቀሱት ግዥዎች ጨረታው የሚከናወነው ብቁ ከሆኑ አቅራቢዎች ከሥራው ጋር አግባብነት ያለው ሆኖ የዘመኑን የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ሥራ ፍቃድ

•በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ ለመሆናቸው የምስክር ወረቀት

•የተፈረመ የማጭበርበር ድርጊት ላለመፈጸም ቃል መግቢያ ቅፅ
•የግብር ከፋይ መለያ (TIN) ሠርተፍኬት
•የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሠርተፍኬት
•በ2014/2015 የታደሰ የንግድ ፍቃድ

1 ፍላጐት ያላቸው ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ለመግዛት የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/ ከፍለው መውሰድ ይችላሉ፡

2 አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ለጨረታው የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ በአነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋማት የተቋቋሙበትን የሕጋዊነት ማስረጃ በማሳየት ያለክፍያ በነጻ ይሠጣቸዋል።

3. የጨረታው ሰነድ የሚላከው ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ዳይሬክተር (ዋናው መ/ቤት)፣ ፖስታ ሳጥን ቁጥር 6164 አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ወይም ለፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ዳይሬክተር (ዋናው መ/ቤት) ድረስ በመምጣት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በማስገባት ይሆናል፡፡

4. ተጫራቾች ከዚህ በታች በተገለጸው አድራሻ መስከረም 04 ቀን 2015 ዓ.ም. በ4:00 ሰዓት ጠዋት ወይም በፊት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ውስጥ የጨረታ ሠነዱን ማስገት ይሆናል፡፡ ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000.00 (ሃያ ሺህ ብር) አያይዘው ያቀርባሉ::

5. በአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት በጨረታ ማስከበሪያ ፣ በውል ማስከበሪያ እና በቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ምትክ ተቋማቱን ካደራጃቸው አካል በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስም እና የጨረታው አይነት ተጠቅሶ የሚሰጥ የዋስትና ደብዳቤ ተቀባይነት ይኖረዋል፡
ጨረታው መስከረም 04 ቀን 2015 ዓ.ም. በ4:10 ሰዓት ጠዋት ይከፈታል ::

6.ሀ/ ሰነዱ የሚሸጥበት አድራሻ ፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ግዥ ዳይሬክተር ቢሮ (ዋናው መ/ቤት) ቁጥር 9
ለ/ ጨረታው የሚቀርብበት አድራሻ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ዳይሬክተር ቢሮ ቁጥር 9
ሐ/ ጨረታው የሚከፈትበት አድራሻ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ዳይሬክተር ቢሮ ቁጥር 9
ለበለጠ መረጃ ስ.ቁ +251-111-553-400

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/630cbdc84e36341cd43079f9?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
539 views04:49
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-29 09:11:14 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ!

የድላችን አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2015 ዓ.ም. ለት/ቤቱ የሚከተሉትን እቃዎች በጨረታ መግዛት ይፈልጋል።

•አላቂ የትምህርት ዕቃ
•አላቂ የቢሮ ዕቃ
•ልዩ ልዩ መሳሪያዎች
•የደንብ ልብስ እስከነማሰፊያው
•የፅዳት ዕቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

ስለሆነም ተጫራቾች በጨረታው ላይ ለመወዳደር የሚችሉት፡_
•በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያለው
•የዘመኑን ግብር የከፈለ፣
•በጨረታ ለመሳተፍ የተሰጣቸው የምስክር ወረቀት በአቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ለመመዝገባቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ
•ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር የያዘውን ሰነድ የማይመለስ
•ማንኛውም ተጫራች የጨረታውን ማስከበሪያ ለሎት 1 ብር 3000 (ሦስት ሺህ) እና ለሎት 2 ብር 2000 (ሁለት ሺህ) በባንክ በተረጋገጠ CPO ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
•ለአነስተኛና ጥቃቅን መመሪያው በሚፈቅደው መሰረት በሚፈቀድላቸው ዘርፍ ብቻ እንድትሳተፉ ያበረታታል።
•አሸናፊው ተጫራች የውል ማስከበሪያ 10 ፐርሰንት ማስያዝ ይኖርበታል።
•ጫራቾች ለሚጫረቱበት ዕቃዎች ናሙና (ሳምፕል) ማቅረብ ይኖርባቸዋል።
•ማንኛውም ተጫራች የመሸጫ ዋጋውን እና ፎቶ ኮፒውን በተለያዩ በሰም በታሸı ኢንቨሎፕ አዘጋጅቶ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ልሳን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የሥራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት ት/ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ቢሮ ቁጥር 10 በግንባር በመኘት ማስገባት ይኖርበታል።

•ጨረታው በ10ኛው ቀን በ11፡30 ተዘግቶ በ11ኛው ቀን ጠዋት 4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በት/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 4 ውስጥ የሚከፈት ሲሆን 11ኛው ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል።

•አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈበትን ዕቃ ት/ቤቱ ንብረት ክፍል ውስጥ ድረስ በአካል በመቅረብ ማስገባት ይኖርበታል።

•አድራሻ፡- አዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 3 አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን አጠገብ ወደ ሰባተኛ በሚወስደው መንገድ 100 ሜትር ላይ ይገኛል።
ስልክ 011 277 5609/10/011 868 5356

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/6309d3ab0c0f047716a75773?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች አጠቃላይ በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
772 views06:11
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 15:01:57 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ እና የሚያበረታታ ጨረታ!

በቂርቆስ ክ/ከ/አስተዳደር ፐብሊከ ሰ/ሀ/ል/ጽ/ቤት ፑል አስተዳደርና ፋይናንስ ግዥ አስተዳደር ቡድን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ላይ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ዕቃ ወይም አገልግሎቱን መግዛት ወይም ማግኘት ይፈልጋል።

ዕቃዎች የጨረታ ማስከበሪያ

1 የቢሮ አላቂ መገልገያ ዕቃዎች ሲፒኦ ብር 5,000
2 የተለያዩ የህንፃ መገጣጠሚያ ዕቃዎች ሲፒኦ ብር 5,000
3 ኅትመት አገልግሎት ሲፒኦ ብር 4,000
4 ጫኝና አውራጅ አገልግሎት ሲፒኦ ጥቃቅን
5 የፅዳት ዕቃዎች ሲፒኦ ብር 9,000
6 የጭነት መኪና አገልግሎት ሲፒኦ ብር 5,000
7 የሕዝብ ማመላለሻ አገልግሎቶች ሲፒኦ ብር 10,000
8 የመድረክ ማስዋብና ቅስቀሳ አገልግሎት ሲፒኦ ብር 4,000
9 ድንኳን ወንበርና ጠረጴዛ ኪራይ አገልግሎት ሲፒኦ ብር 3,000
10 ቋሚ ዕቃዎች እና የባህል አልባሳት ሲፒኦ ብር 15,000

በመሆኑም ተጫራቾች:

1.የዘመኑን ግብር የከፈሉ በዘርፉ ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ሥራ ፈቃድ እና የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት፣ በአቅራቢነት የተመዘገቡ፣ የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር /TIN No/ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት ያላቸው፡፡

2.የጨረታው ሰነድ አቀራረብ 1 ቴhኒካል ሰነድ ኦሪጅናል 1 ቴኒካል ሰነድ ኮፒ፣ 1 ፋይናንሻል ሰነድ ኦሪጅናል እና የፋይናንሻል ኮፒ ለየብቻ እንዲሁም 1 ሲ.ፒ.ኦ ወይም በባን የተረጋገጠ ለብቻ በታሸı ኢንቨሎፕ መቅረብ አለበት፡፡

3.በጨረታው ላይ ጥቃቅን አነስተኛ ይበረታታሉ ሆኖም ግን የጨረታ ሰነዱን በነፃ ማግኘት የሚችሉት ካቋቋማቸው አካል ተገቢውን እና የተሟላ ማስረጃ ሲያቀርቡ ብቻ ነው::

4.ወቅታዊ የሆነ የመልካም ሥራ አፈጻጸም የሥራ ልምድ ማቅረብ የሚችል፡፡

5.የጨረታ ሰነዱን እስጢፋኖስ አካባቢ በሚገኘው የቂርቆስ ክፍለ ከተማ አስተዳደር አዲሱ ህንፃ 6 ፎቅ የፐብሊ ሰ/ሰ/ሀ/ል/ጽ/ቤት የመንግስት ግዥ አስተዳደር ቡድን ቢሮ ቁጥር 15 በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 100.00 በመክፈል ሰነዱን ሙግዛት ይችላሉ፡፡

6..ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንድ ቀን ብሎ በመቁጠር ለ10 የሥራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን የሚከፈተው ደግሞ 11ኛው ቀን ላይ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት የጨረታ ሳጥኑ የሚዘጋ ሲሆን በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ላይ ጨረታው ይከፈታል፡፡

7.አሸናፊ ድርጅት አሸናፊነቱ ከተገለፀለት ከ7 ተከታታይ የሥራ ቀናት በኋላ በግንባር ቀርቦ አሸናፊ የሆነበትን ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ በ8 ቀናት ውስጥ ውል መያዝ አለበት ::

አድራሻ፡- እስጢፋኖስ ከሚገኘው ከማሪዎት ሆቴል ፊትለፊት የቂርቆስ ክ/ከ/አስ/ አዲሱ ህንፃ 6ኛ ፎቅ ስል 0115-58-28-71

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/63088e5ddcdb02191617e750?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
951 views12:01
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-27 09:29:40 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ!

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከፍለ ከተማ ወረዳ 11 አስተዳደር ጽህፈት ቤት ስር ላሉት ጽህፈት ቤቶች በ2015ዓ.ም. በጀት አመት የሚያስፈልጋቸውን።

•የደንብ ልብስ
•የጽህፈት መሳሪያ
•የህትመት ስራ
•የጽዳት እቃዎች
•ትራንስፖርት
•ኤሌክትሮኒክስ ጥገና
•ጭነት
•ቋሚ እቃዎች
•መስተንግዶ--

ብቃት ያላቸውንና በመስኩ የተሰማሩ ተጫራቾችን አወዳድሮ ግዥ መፈጸም ይፈልጋል።

በዚህም መሰረት ፡-
1.በጨረታው ለመወዳር ፍላጎት ያላቸው ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ በመንግስት ግ/ን/አስ/ኤጀንሲ ድህረ ገጽ ላይ በአቅራቢዎች ምዝገባ ዝርዝር የተዘገቡ፣ የቲን እና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የምስከር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ።

2.ተጫራቾች የጨረታው ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ/ ከላይ የተጠቀሰውን የገንዘብ መጠን በየሎቱ ሲፒኦ በማሰራት ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።

3. ተጫራቾች ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት አንስቶ በተከታታይ 10 የስራ ቀናት የማይመለስ ብር 150 (አንድ መቶ ሃምሳ ብር) በመክፈል በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 አስተዳደር ፋይናንስ ፅ/ቤት 2ኛ ፎቅ በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ።

4.ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን በታሸ ኤንቨሎፕ ማስታወቂያው ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተከታታይ 10 የስራ ቀናት በፋይናንስ ጽ/ቤት 2ኛ ፎቅ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል።

5.የጨረታ ሳጥኑ በአስረኛው ቀን ከቀኑ 11:30 ሰአት ታሽጎ በነጋታው ጠዋት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 4፡oo ሰአት ወረዳ 11 አስተዳደር ፋይናንስ ፅ/ቤት 2ኛ ፎቅ ይከፈታል። የመከፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የበአል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰአት ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/6308889cdcdb02191617e742?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
887 views06:29
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 16:14:32 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ!

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በ2015 በጀት አመት የተለያዩ አይነት ፈርኒቸሮች መግዛት ይፈልጋል።

•በገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ ለመሆናቸው የምስክር ወረቀት
•የተፈረመ የማጭበርበር ድርጊት ላለመፈጸም ቃል መግቢያ ቅፅ
•የግብር ከፋይ መለያ (TIN) ሠርተፍኬት
•የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሠርተፍኬት
•በ2014/15 የታደሰ የንግድ ፍቃድ
•የአገር ውስጥ ገቢ የታክስ ክሊራንስ ይሆናል።

1 ፍላጐት ያላቸው ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ለመግዛት የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር 200.00(ሁለት መቶ ብር) ከፍለው መውሰድ ይችላሉ፡

2 አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ለጨረታው የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ በአነስተኛ እና ጥቃቅን ተቋማት የተቋቋሙበትን የሕጋዊነት ማስረጃ በማሳየት ያለክፍያ በነጻ ይሰጣቸዋል።

3 የጨረታው ሰነድ የሚላከው ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ዳይሬክተር (ዋናው መ/ቤት) ፣ ፖስታ ሳጥን ቁጥር 6166 አዲስ አበባ ፣ ኢትዮጵያ ወይም ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ዳይሬክተር (ዋናው መ/ቤት) ድረስ በመምጣት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በማስገባት ይሆናል።

4 ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ የጨረታ ማስከበሪያ 10,000.00 (አስር ሺህ ብር) አያይዘው ያቀርባሉ።

5. በአነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት አዋጅ መሠረት የተቋቋሙ አነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት በጨረታ ማስከበሪያ ፣ በውል ማስከበሪያ እና በቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ምትክ ተቋማቱን ካደራጃቸው አካል በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ስም እና የጨረታው አይነት ተጠቅሶ የሚሰጥ የዋስትና ደብዳቤ ተቀባይነት ይኖረዋል። ዘግይተው የቀረቡ የጨረታ መልሶች ተቀባይነት የላቸውም። በጨረታው ላይ ለመገኘት በፈለጉ ተጫራቾች ወይም የተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት በቁጥር 7 «ሐ» በተጠቀሰው አድራሻ ነሐሴ 24 ቀን 2014 ዓ.ም. 8:10 ሰዓት ይከፈታል።

6. ሀ/ ሰነዱ የሚሸጥበት አድራሻ ፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ቤት ግዥ ዳይሬክተር ቢሮ (ዋናው መ/ቤት) ቁጥር 9
ለ/ ጨረታው የሚቀርብበት አድራሻ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ዳይሬክተር ቢሮ ቁጥር 9
ሐ/ ጨረታው የሚከፈትበት አድራሻ ፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ግዥ ዳይሬክተር ቢሮ ቁጥር 6
7. የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በከፊልም ሆነ በሙሉ ጨረታውን የመሠረዝ መብት አለው።
ለበለጠ መረጃ ስ.ቁ +251-11 155 3400
ፖስታ ሣጥን ቁጥር 6166 አዲስ አበባ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/63035a9edcdb02191617e531?lang=am ይመልከቱ።
ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።
ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
865 views13:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-08-26 10:54:32 ኢንተርፕራይዞችን የሚያሳትፍ ጨረታ !

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 01 ጤና ጣቢያ ለ2015 በጀት አመት አገልሎት የሚውል ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ተቁ የእቃው አይነት የጨረታ ማስከበሪያ CPO
1 ቋሚ ዕቃ 3000
2 የፅዳት እቃ 4000
3 መስተንግዶ 500
4 ፅህፈት መሳሪያ 2500
5 ደንብ ልብስ 3500
6 የጥገና ዕቃ 2000
7 ህትመት 2500
8 የጥገና ስራ 2000
9 የህክምና ዕቃ 5000

በዚህ መሠረት
1.ተጫራቾች በተሰማሩበት የስራ መስ የዘመኑን ግብር ለመhፈላቸው የታደሠ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ አለባቸው።

2.በአቅራቢት የተመዘገበቡበት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

3.ተጨማሪ እሴት ታhስ ተመዝጋቢ የሆኑና የዚህ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል።ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ለግዛት የማይመለስ ብር 100 (አንድ መቶ ብር) በመhፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 (አስር) የስራ ቀናት በጤና ጣቢያው ረዳት ፋይናንስ ቢሮ 4ተኛ ፎቅ ቀርበው መግዛት ይችላሉ።

4.ተጫራቾች በሙያው የብቃት ምዘና ማረጋገጫ እና የcoc መመዘኛ ሁለቱንም ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል።

5.ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸዉን በማሸግ ጤና ጣቢያው ባዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስር) ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡ ጨረታው በአስረኛው ቀን በ በ11:00 ሰዓት ተዘግቶ በቀጣይ የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኮሎቻቸው በተገኙበት የሚከፈት ሲሆን በጤና ጣቢያው ፋይናንስ የስራ ሂደት 4ተኛ ፎቅ ይከፈታል።

6. ጥቃቅን እና አነሰተኛ ተቋማት ከተደራጁበት ወረዳ ወቅታዊ አና ባአደራጀችሁ አካል እሴት መጨራችሁን የሚያሳውቅ ደብዳቤ አድራሻቸን ማቅረብ ይኖርባችሁዋል።

አድራሻ፡- ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ጤና ጣቢያ በተለምዶ ቫርኔሮ አደባባይ ፊት ለፊት ስልክ 011-844-335

ለበለጠ መረጃ 6131 ይደውሉ ወይም https://tender.2merkato.com/tenders/63072d58dcdb02191617e6c8?lang=am ይመልከቱ።

ሌሎች በየቀኑ የሚወጡ ጨረታዎችን ለመከታተል ለኢንተርፕራይዞች በተዘጋጀው ልዩ ፓኬጅ https://kefta.2merkato.com/special-enterprise-package/ በመግባት ይመዝገቡ ወይም 6131 ይደውሉ።

ከፍታ - በ2merkato.com (http://2merkato.com/) የተሠራ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶች የገበያ መረጃ በማግኘት ሥራቸውን እንዲያሳድጉ እና ቢዝነሳቸውን እንዲያሰፉ የሚረዳ የመረጃ ማዕከል ነው።

ከፍታ ጥቃቅን እና አነስተኛ ድርጅቶችን የሚያሳትፉ ጨረታዎች፣ ድርጅቶችን እና ገዥዎችን የሚያገናኝ መድረክ፣ የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ የሚያቀርብ እና ድጋፍ እና መረጃ የሚሰጥ ማዕከል ነው። የበለጠ መረጃ ለማግኘት ድረ ገጻችንን www.kefta.net ን ይጎብኙ አልያም በጥሪ ማዕከላችን 6131 ላይ ይደውሉ።
783 views07:54
ክፈት / አስተያየት ይስጡ