2022-06-08 23:33:05
ሩህ ያላቸውን ነገሮች ፎቶን ስለማንሳት እንዲሁም ስለ መነሳት ምን ተብለን ይሆን?
አንድ፡
- عن عبدالله بن مسعود، قال:
سمعت رسول الله - ﷺ - يقول:
[إن أشدّ الناس عذاباً عند الله يوم القيامة المصورون]
- አብደላህ ኢብኑ መስዑድ ነብዩ ﷺ እንዲህ ሲሉ ሰማሁ አለ የውመል ቂያማ ከሰወች መካከል الله ዘንድ ቅጣት የሚበዛባቸው ፎቶ አንሺወች ናቸው
[رواه البخاري (5950)،ومسلم (2109).]
ሁለት
- عن أبي حجيفة أن النبي- ﷺ -:[نهى عن ثمن الدم وثمن الكلب وكسب البغي ولعن آكل الربا وموكله والواشمة والمستوشمة والمصور] .
- አቢ ጁሀይፋ ከነብዩ ﷺ ይዞ፡ነብዩ ﷺ የደምን ዋጋ እና የውሻን ዋጋ ከልክለዋል ወለድ የሚበላውን የሚያበላውን ጉቦ ሰጪም ተቀባይም ፎቶ አንሺወችን ተራገመዋል።አለ
[رواه البخاري]
ሶስት
- قال - ﷺ - :
[يخرج عنق من النار يوم القيامة لها عينان تبصران و أذنان تسمعان ولسان ينطق يقول : إني وكلت بثلاثة : بكل جبار عنيد و بكل من دعا مع الله إلها آخر و بالمصورين]
ነብዩ እንዲህ አሉﷺየውመል አልቂያማ ከጀሀነም ውስጥ ጭንቅላት ትወጣለች ሁለት አይኖች፣ ሁለት ጆሮወች እና የሚናገር ምላስ ያሏት ሁና።ከዛም
በሶስት አይነት ሰዎች ጀሀነም ውስጥ ላሰቃያቸው ተወክያለው በኩራተኞች፣በሙሽሪኮች፣በፎቶ አንሺወች ላይ ትላለች።
[“السلسلة الصحيحة” (2 / 25)]
አራት
- عن عائشة رضي الله عنها ، قالت: دخل علي رسول الله - ﷺ -
وقد سترت سهوة لي بقرام فيه تماثيل، فلما رآه هتكه وتلون وجهه وقال: [يا عائشة أشد الناس عذابا عند الله يوم القيامة،
الذين يضاهون بخلق الله]
قالت عائشة:[فقطعناه فجعلنا منه وسادة أو وسادتين].
-ዓኢሻ رضي الله عنها ባስተላለፈችው ሀዲስ ነቢዩ ﷺ አንድ ቀን ከውጪ ሲገቡ መጋረጃ ጋርጄ ነበር...መጋረጃው ፎቶ ነበረው... ልክ ነቢዩﷺ ሲያዩት ፊቱን አጠፉት ቀየሩት...እንዲህም አሉ [ ዓኢሻ ላይም ከሰወች መካከል ቅጣት የሚበዛባቸው እነዚያ በالله ፍጡር ላይ የሚፎካከሩት ናቸው] አሉ... ዓኢሻም እንዲህ አለች ቆራረጥነውና ትራስ አደረግነው።
[رواه مسلم(2107)]
አይተን እራሳችን ጋር ብቻ አናስቀምጥ
join and share
https://t.me/kukusal
https://t.me/kukusal
https://t.me/kukusal
62 views فصبر وما صبروک ال بالله!! , 20:33