Get Mystery Box with random crypto!

በወላይታ ሀገረ ስብከት በሁምቦ ወረዳ ቤተ ክህነት ፋንጎ ሎሜ ቀበሌ በደምባ ሎሜ መንደር በሚገኘው | ከ

በወላይታ ሀገረ ስብከት በሁምቦ ወረዳ ቤተ ክህነት ፋንጎ ሎሜ ቀበሌ በደምባ ሎሜ መንደር በሚገኘው በአቡነ ዜና ማርቆስ ቤተ ክርስቲያን እና በቤተ ክርስቲያኑ ምእመናን ላይ ታኅሣሥ 25/2015 ዓ.ም ከምሽቱ 1:00 ሰዓት አከባቢ በተደራጁና በታጠቁ ጥቃት አድራሾች አሰቃቂ ጥቃት ደረሰ።

በጥቃቱ ሁለት ምእመናን ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን ከ10 በላይ ምእመናን ላይ መጠነኛ እና ቀላል ጉዳት ደርሷል።

ጥቃት ያደረሱት አካላት ከወራት በፊት ሲዘጋጁ እንደነበሩ እና ተከታታይ የግድያ ሙከራ በማድረግ "የቤተ ክርስቲያን ደጆቿን እናዘጋለን" በማለት ዛቻና ማስፈራሪያ ሲያደርሱ የነበሩ መሆናቸውን ምእመናን ገልጸዋል።


ብዙ በደሎች እየደረሰ እደሆነ አውቃለሁ ቢሆንም ዝም የምለው አውርተን መረጃ ሰተን ከወሬ ያለፈ ነገር ሲደረግ አላየሁም ለዛም ነው ዝም ማለትን የመረጥኩት

እንጂህ የሚደረጉት ነገሮች ያስጠላሉ

ወደ እግዚአብሔር ጸሎት ከማድረግ ውጪህ መፈቴ የለም

https://t.me/KeAbawandebet
https://t.me/KeAbawandebet
https://t.me/KeAbawandebet