Get Mystery Box with random crypto!

የጥምቀት በዓል የድንገተኛ ሕክምና አገልግሎት (Emergency Medical Service at Epi | ከ

የጥምቀት በዓል የድንገተኛ ሕክምና አገልግሎት (Emergency Medical Service at Epiphany)

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሕክምና ማኅበር የድንገተኛ ሕክምና ክፍል በአደባባይ በዓላት ላይ የምናደርገውን የሕክምና አገልግሎት በመቀጠል ዘንድሮም የጥምቀት በዓል ላይ አገልግሎት ለመስጠት በዝግጀት ላይ ይገኛል። ይህ አገልግሎት የሚሰጠው ከከተራ እለት ጀምሮ ከዚህ በታች በተጠቀሱት 3 ቦታዎች እና ሰዓታት ሲሆን የሚመቻችሁን ቦታ እና ሰዓት ቅጹን በመሙላት እስከ ጥር 3 (January 11) ድረስ ባለው ጊዜ እንድታሳውቁን በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን።

1. ጃን ሜዳ፦ ከተራ ከሰዓት በኋላ 9፡00 - ከምሽቱ 2፡00 ፤ የጥምቀት ዕለት ከጠዋቱ 2፡00 - 6:00
2. አበበ ቢቂላ ስታዲየም፦ ከተራ ከሰዓት በኋላ 9፡00 - ከምሽቱ 2፡00 ፤ የጥምቀት ዕለት ከጠዋቱ 2፡00 - 6:00
3. ጎንደር ፋሲለደስ ጥምቀተ ባህር፦ ከተራ ከሰዓት በኋላ 9፡00 - ከምሽቱ 2፡00 ፤ የጥምቀት ዕለት ከጠዋቱ 12፡00 - 6:00

ለዚህ አገልግሎት የሚያስፈልጉ ባለሙያዎች የሚከተሉት ናቸው፦
Specialties needed for our Emergency Medical service at Celebration of Epiphany:-

Emergency Physician
General Practitioners
Internal Medicine
Pediatrics
Nursing
Pharmacists
Orthopedics
Health Officers
Public Health professionals

ጤና ባለሙያዎች ቅጹን ለመሙላት ይህን ሊንክ ይጠቀሙ፦

https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSfXvAjlOO0thRvvX33vt5TO1EVYWUwjT0pMcSRkIKkltJETZA/viewform?usp=pp_url

አገልግሎታችንን ለመደገፍ የምትሹ በሚከተሉት አማራጮች መለገስ ትችላላችሁ፦

አሐዱ ባንክ፡ 0004857810101
ንግድ ባንክ፡ 1000355318021
ዳሽን ባንክ፡ 0472399237011
ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ: 3359501002471
ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ:: 7000036276989
አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ:: 013081005174100

በግብዐት ማገዝ የምትሹ በስልክ ቁጥር 0913726877 ይደውሉ።

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሕክምና ማኅበር ለሁሉም በሁሉም!

EOTMA for all by all!

https://t.me/KeAbawandebet