በደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በተካሔደው የአምስት ቀናት ሐዋርያዊ አገልግሎት ከስምንት መቶ ሠላሳ በላይ አዲስ አማኞች እንደተጠመቁ የሀገረ ስብከቱ ሊቀ ጳጳስና የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ብፁዕ አቡነ ፊልጶስ ገለጹ። መ/ር ኃይሉ በላይ ገና በደንብ መስራት ይጠብቅብናል ስለሁለቱ እግዚአብሔር ይመስገን https://t.me/yeemariyaam21 2.6K views03:31