Get Mystery Box with random crypto!

[ Photo ] Share Share Share ለ­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­ሁሉም መገናኛ | Kalu HD Tube

[ Photo ]
Share Share Share

ለ­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­­ሁሉም መገናኛ ብዙኃንና የጥበብ ቤተሰቦች
የሀገር መከላከያ ብዕረኛው የሻለቃ ፈይሳ ናኔቻ " ብዕር ከጠብ-መንጃ " የተሰኘውን መጽሐፍ ቅዳሜ ሰኔ 25 ቀን 2014 ዓ.ም ከ7:00 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በድምቀት ያስመርቃል፡፡
በመሆኑም የመጽሐፍ ምረቃ ሥነ ስርዓቱ ላይ እንዲገኙ በክብር እንጠይቃለን፡፡

በመጽሐፋ ላይ ዳሰሳ
ደራሲና መምህር ታዬ ቦጋለ

አነቃቂ ንግግር
ዶ/ር ወዳጄነህ ማህረነ
ጋዜጠኛና ደራሲ ጥበቡ በለጠ

· ከመጽሐፉ የግጥም አቅርቦትና መዝናኛ
አርቲስት አስቴር በዳኔ
አርቲስት ሳሙኤል ተስፋዬ
ጋዜጠኛሻለቃ ወይንሐረግ በቀለ
ኮሚዴያን ስንታየሁ ክፍሌ
ጋዜጠኛ ናሆም ታደሰ
ገጣሚ ቤተልሔም ኃይሌ
ድምጻዊ ጌታቸው ኃ/ማርያም ይገኛሉ
ሰም እና ወርቅ(0911 125788)