ዛሬ ሳምንታዊው የ General fellowship ፕሮግራማችን ከ 10፡00 - 12፡30 ስለሚኖር ሁላችንም በጊዜ ተገኝተን ጌታን በህብረት እናምልክ። *ፀሎት *አምልኮ *የትምህርት ጊዜ ይኖረናል። ❝... እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀልንን መልካም ሥራ እንድንሠራ በክርስቶስ ኢየሱስ የተፈጠርን የእግዚአብሔር እጅ ሥራዎች ነን።❞ —ኤፌሶን 2: 10 (አዲሱ መ.ት) @JUECS_Fellowship 148 views04:56