“ሳታቋርጡ ጸልዩ፤ በሁሉ አመስግኑ፤ ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ እናንተ ነውና።” — 1ኛ ተሰሎንቄ 5፥17-18 ዛሬ ማክሰኞ ከ 12፡30 ጀምሮ ሳምንታዊው የህብረቱ የፀሎት ጊዜ ስለሚኖረን ሁላችንም በጊዜ እንምጣ። ተባረኩ @JUECS_Fellowship 379 views04:33