Get Mystery Box with random crypto!

share share share ምስክርነት! ++++ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፈ ቅዱሳን 'አ | አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨ Johnny aleme

share share share ምስክርነት!
++++ሰሜን ሸዋ መንዝናይፋት መዘዞ ምዕራፈ ቅዱሳን
"አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ" ገዳም!
።እንደምን አለህ ጆን ትላንት ልጄን በጣም አምዋት ቀና ብላ መሂድ አቅትዋት ነበር እኔ አልደነገጥኩም ምክንያቱም አባቴ ስላሉኝ ከዚያም ስእለ አድኖቸውን አውጥቼ እሻሸዋት ከስአታት በውሀላ አባቴ ልጆን ማሩልኝ ክብር ምስጋና አባታችን ለሰጠን እግዚአብሔር እኔ አባቴን በትልቁም በትንሹም ሰለምጠራቸው ተደርጉልኝ ያል መሰከርኩት ካለ ይቅር ይበሉኝ አሜን

።abati abune echegi yohaness yadregulgn lmskre
1 yetelaklgn birr sewochu setenatal blwe saysetugn abaten asgegnu berun bey temasenqwachwe ahune setetewegnal amsgnulgn.
2 zare katela mariam hiji nbr tenesh endekomkugn wegwbi be jerbaye bekul wegat alaskom belogn ye abaten sel adeno ke borsaye awetechi tedabsekut teshalegn be selam gbechalwe. emskralhu beye neber yhew mesekre ellllll belachwe amsgnulgn.

።እንዴት አመሽህ ወንድሜ
የኛ ፈጣን አባት ተማፅነናቸው ያማያሳፍሩ ዛሬ የሆነ የሰፋር ስብሰባ ነበርን ቅጣት አለው ስላሉን ላለመቀጣት እያመመኝ ሄድኩኛ ስሜን አስመዝግቤ ልወጣ ስል አይሁም ብለው ሲጮህብኝ ተመልሼ ተቀመጥኩ መውጫ በሩ ዘጉት እኔ ስላመመኝ ለአባታችን ተማፀንኮቸው በሩ አስከፍቱልኝ ሰውቹን ዘው አርኩኝ አላሰፈርኝ እንደለማንኮቸው አድርገውልኝ ወጥቻለሁ እግዚአብሔር ይመስገን እሳቸውን የሰጠን
አንተም የአገልግሎት ዘመን ይባረህ ረጅም እድሜና ጤና ይስጥህ

።በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን የአቡነ እጨጌ ዬሐንስ ምስክርነት
በጣም ያስጨነቀኝ ነገር ነበር ስማቸውን ብቻ ስጠራ ከጭንቀቴ ገላገሉኝ። በትንሹም በትልቁም ስማቸውን ስጠራ ፈጥነው ይደርሱልኛል። ቅዱስ እግዚአብሔር ምስጋና ይድረሰው። አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ፍፁም ፈጣን አባት ናቸው

።Mskrnet ለመስጠት ነበር...
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ከባለቤቴ ጋር ሰላም አልነበርንም እና ሰላም አድርጉን ፍቅር አንድነት ይስፈን ብዬ ተማፅኛቸው ነበር እና ማያሳፍሩን አባት ፍቅርን መተሳሰብን ሰጡን.. ነገር ግን ሳልመሰክር ቀርቼ ይሄው በሀይለኛው ተጣልተን አንድ ላይ ላለመኖር ወስነናል... እናም ይቅር ይሉኛል ዘንድ ለምኑልን
ሁሌ እንጠራቸዋለን አሳፍረውን አያውቁም....
ጥርስ በጣም ታምሜ ለምኛቸው ፀበላቸውን ወይ ስዕል አድህኖአቸውን ወይ እምነታቸውን ሳደርግ ወዲያው ከቅፅበት እፈወሳለሁ... እሳቸውንና እመቤቴን አመስግኑልኝ
ሌላ ብዙ ያደረጉልን ነገር አሉ በየጊዜው ስለምንተራቸው የረሳናቸው... ምስጋና አቅርቡልኝ ይቅርርም ይበሉን ለምኑልን

።ምስክርነት አቡነ አጭጌ ዬኃኒስ አባቴ ትነት ተስየ ዛሬ ደርሰውልኝ የሆነ ብር ተቸግሬ ሚልክለኝ ሰው ነበር እነ አለተመቻቸልኝም ለአሁን አይደርሰም ሲለኝ አባቴ እባክህን ነገሮችን አመቻችለት ምስክርነት እሰጣለሁ ብየ ጥዋት ነግሬው ማታ ልኬልሽ አለሁ አለኝ ለኔ ችግር እንደደርስ ለናተም ይደርስ ክብርና ምሰጋና ይገባቸዋል ሐአባታችን

።ሰላም ወንድሜ ጆኒ
አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ድንቅ ነገርን አድርገውልኛል። ከዚህ በፊት እንደ እህቴ ከማያት ጓደኛዬ ጋ ተጣልተን ነበር። እሷ የምትኖረው ጎረቤት ሀገር ነው እና ከቅዳሜ ጀምሮ ለሁለት ቀን በግሩፕ እኛ ቤተክርስቲያን ደብር ሊመጡ ነበር። ከዝያ ተጨንቄ አባቴ አቡነ እጩጌ ዮሐንስን ለመንኳቸው። እሳቸውም ከፈራሁት ነገር አዳኑኝና እንድያውም ለመታረቅ በቃን። ግን ትናንት በጣም ደክሞኝ ቤት ገባሁና ሳልመሰክር ቀረሁ። እናም በጣም ደበረኝ። ሁሉም ነገር ጨለመብኝ። አደራህን መስክርልኝ። ክብር ምስጋና ለአባታችን ይሁን

።በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜስ ጆኒ እንደምን አለህ?አባቴ እጨጌዩሀንስ ያደረጉልኝ ተአምር የአንጀት ህመምና እራስ ማዞር ታምሜ በጣም ተሰቃየሁ እመቤቴንና እጨጌዩሀንስን ለመንኳቸዉ በእዉነትበፍጥነት ፈወሱኝ እመቤቴማርያምንና አባቴእጨጌዩሀንስን አመስግኑልኝ

።Selam selam mskrnet lemenager new,, betachn aytoch aschegrewun neber ye abune echege yohanes tebelachew betachn rechten..ahun aytochu teftewal fetari yetemesegene yhun

ገዳሙ ጉዞ አዘጋጅቷል
ሰሜንሸዋ መንዝ +++++(መዘዞ)አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ++++ ጉዞ 28\29/1/2015ተዘጋጅቷል።

መነሻ፦መስከረም28
መመለሻ፦መስከረም 29 ተባርከን መመለስ።
ለበለጠ መረጃ፦
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969

የሄደ ሁሉ በጻድቁ አባታችን መስቀላቸውና መቋሚያቸው ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ!አሜን!!!!

Share በረከት እናግኛ፦ንገሩ አሳውቁ የሰው ልጅ ይዳን Share Share Share!
[ቦታው] ፦ከአ/አ ሰሜን ሸዋ ጣርማበር 180ኪሜ እንደደረስን ወደ ግራ ጻድቃኔ ማርያም ሲሆን ፤ቀጥታ አስፓልቱን ወደ ደሴ የሚወስደውን ትተን፤ ወደ ቀኝ ወደ መንዝ መንገድ 15ኪሜ /መዘዞ ከተማ/ ወይም ወደ ዘብር ገብርኤል አርባሐራ መድሃኒዓለም መንገድ ላይ መዘዞ ከተማ 195ኪሜ ከመዘዞ ከተማ እንደደረስን የ1ሰዓት የእግር መንገድ ስንመለስ 2ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ አቡነ
እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ገዳም ያስኪዳል።በረከታቸው የደርባችሁ!ለደጃቸው ያብቃችሁ!አሜን

+++እመብርሃን ወላዲት አምላክ { ቅድስት ኪዳነ ምህረት } አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ
ይህን የእርስበርስ የወንድማማች ጦርነት ታቁምልን፤ ህዝብሽን የሚጠራሽን የሚወድሽን ከጦርነት ከረሃብ ከቸነፈር ጠብቂልን።

በቃልኪዳንሽ ሀገርሽ ኢትዮጵያን ሰላም ፍቅር አንድነት ስጫት ፤ከጠላቶቿ ጠብቂያት!ህዝቦችሽን አንድ አድርጌ ኢትያጵያን ሰላሟን ፍቅሯን አንድነቷን ስጫት ጠብቂያት፤ በቃሽ በይን።አሜን!!

እረ እንቃ እያለቀ ያለው አንድ እምነት ያለው ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አማኞ እና የአብርሃም ልጆች ወንድማማቾች ናቸው እረ እንቃ እመብርሃን በቃህ ትበለን።አሜን!

==== አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME
+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5
+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/
...