Get Mystery Box with random crypto!

።በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን ጆኒ እንደምን አለህ?ለኔ አባቴ እጨጌ ዩሀን | አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ፨ Johnny aleme

።በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሀዱ አምላክ አሜን ጆኒ እንደምን አለህ?ለኔ አባቴ እጨጌ ዩሀንስ ያደረጉልኝ ተአምርበድንገት በፊት ያመኝ የነበረሀይለኛ ማዞርእና የጎን ህመም ተነስቶብኝ በሰዉ ድጋፍ መሄድ ጀምሬ ለአባቴ ለእጨጌ ዩሀንስ ነገርኳቸዉ በእዉነት በፍጥነት ፈወሱኝ አባቴ እጨጌዩሀንስን አመስግኑልኝ

።በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን
ሰላም ወንድሜ ጆን እንደምን አለህ ክብርና ምስጋና ለስም አጠራራቸው ይሁንልኝ ዳግም አባቴ ስላረጉልኝ ለመመስከር ነው
1 አይጥ እንቅልፍ ይነሳኝ ነበረ በየቀኑ 1 ሀይላንድ በስታ ወይ በልታብኝ ታድራለች ሌላ ምንም አትነካም ለአባቴ ነገርኳቸው ይህው ምንም መታብኝ አታቅም
2 ከታች ሰውየቴ ያሳክከኝ ነበረ አባቴ እባኮ ጤና ስጡኝ አልኳቸው ሊትም የሚያስቸግረኝ ሀይል ነበረ እባኩ ይህ ጤንነት አደለም ሀጢአት እንጂ ይህን ነገር እንዳቆም ይርዱኝ አልኳቸው ይኸው ምን ቃል አለኝ ለኔ በደለኛዋ የዋሉልኝ ውለታ እንደ ሀጥያቴ ሳይሆን እንደቸርነታቸው ብዛት ሁሉ ልመናዬን ሰሙኝ
3 ልጄ ትግራይ ነው ያለው ድምፁን ከሰማሁ ቆየው ፈጣሪ ባሉበት ጠብቅልኝ አደራ አልኳቻው ማታ ጠዋት 1ሰዐት የአክስቱ ልጅ ደወለልኝ አምላክ ይመስገን ሁሉም ደና ናቸው
ስማቸውን ለመጥራት ያበቃኝ አምላክ ይመስገን

ክብር ለድንግል ማርያም ልጅ ክብር አባታችንን ፃድቁን ለሰጠን ፈጣሪ
አሁንም የጠየቅኮት ብዙ ነው አባቴ በተለይ ደጆትን ለመርገጥ ያብቁኝ ለንስሀ ያብቁኝ የኔ አባት
ጆንዬ አንተንምጣሪ አብዝቶ ይባርክህ የአገልግሎት ዘመንህን የብዛል አደራ የተደረገላቹን መስክሩ!

።ወንድሜ እንደምን ወላክ ?እኔ ወለተ ሜካኤል እባላለሁ አባቴ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ነገር ነበር የወንድሜ ልጅ እግሩ ላይ ቁስል ወቶ በት የአቡነ እጨጌ ዮሐንስ እምንት እና ፀበል አርግንልት ድኖ ነበር።ባለመስከሬ አሁን ተመልሶበታል አባቴ ይቅር ይበሉን።ይማርልን ።ሌላው የጠየኮቸው ነገር ነበር ፈንጭ አሳይተውኝል መጨረሻው የሳምሩልኝ።እባክን ወንድሜ መስክረልኝ ።

።Johnny endet nek ye zare amet akababi abune echege heje neber ena yeshnt buanbua infection tebye esun endimrugn tselye temelesku kezam tefewesku sraye endistekakelm lemgnachew neber esunm asakulgn abrogn yehedew fkregnaye slk lay demo metfo neger yazkubet enen emigoda neger ke echege betemelesn 15 ken bihon new yan siagaltut gn esu eza nsiha gebto endemeta negeregn ena fetariye ykr kalewna bezi ftnet kagaletut shtetun enes lemn ykr alilewm biye ykr biyew abren mehon keteln keza gn mskrneten salset bzu koyehu ena ahun lay Mnm wste selam yelewm zm biye echenekalehu emasbewn mareg alchlm keguadegnayegarm yalegn gngnunet betam chkchk yebezabet ena demo ene emnet Atahu hule endetetalan new Mnm selam yelegnm ena ahunm tselyulgn mskirnetenm slalsetehu eskahun abune echege ykr ybelugn selam tena fkr endisetugn tselotachu ayleyegn egziabher ystlgn.

፨፨፨፨ቀጣይ ጉዞ የጻድቁ አባታችን/አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ/ መስከረም ፳፰/፳፱(28/29)
++++ በክረምቱ ምክንያት ጸበሉም ሰለሚሞላ ዝግ ነው እስከ መስከረም 28/1/2015 ድረስ።
ጉዞ

መስከረም፳፰|፳፱ 28~29/2015
ለበለጠ መረጃ የገዳሙ ኮሚቴ፦..
1/0911190212
2/0911481388
3/0979986969
4/0901002929

በጻድቁ አባታችን 500 ዓመት በያዙት መስቀላቸውና መቋሚያቸው እንዳበሳለን፤ ገድላቸው እንዳበሳል ፣ እንባረካል፣እንሳለማል ።የድንግል ማርያም ልጅ ፈቅዶላችሁ ገዳሙ ለመርገጥ ለመባረክ ያብቃችሁ
ጻድቁ በምልጃቸው ሃገራችንን ሰላም ፍቅር አንድነትን ይስጡን።ቃልኪዳን፤ጣባቂ ያላት ሃገራችን ኢትዮጵያ ምንም የማትሆነው ቀድሞ የነበራች ከሁሉም የተለየች ሃገራችንን የቃልኪዳኑዋ አስራት ሃገር እምየ ቅድስተ ቅዱሳን ንጽህተ ንጹሃን ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጇ አስታርቃን በሃገራችን ያለውን ርሃብ ታጥፋልን ህዝቦቿን ትጠብቅልን።አሜን!!!

ቦታው፦ሰሜን ሸዋ በደብረ ብርሃን መስመር መንዝ ዘብር ቅዱስ ገብርኤል፣ አርባሃራ መድሃኒዓለም፣ እመጓ ቅድስ ኡራኤል፣ይገም ቅዱስ ሚካኤል፤እሳቷ ጽዬን ማርያም፣ዳስ አባ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና 12ሃዋርያት ገዳም መሄጃ ከአዲስ አበባ 195ኪሜ እንደተጓዙ "መዘዞ ከተማ"እንደደረሱ ከመዘዞ ከተማ የ1ሰዓት የእግር መንገድ ጠገሮ ባዕለወልድ አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ገዳም።

የገዳሙ ህንፃ አሰሪ ኮሚቴ!
ለበለጠ መረጃ/# 0911190212/# 0911481388
Fb-(Johnny Aleme)

++ ለአቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጸገሮ ወራዊ በዓል!
++++ ወር በገባ 29
++++ልደታችሁ ህዳር 29
++++እረፍታችሁ ሐምሌ 29
++++ፍልሰት አጽማቸው መጋቢት 18
ሐገራችን ኢትዮጵያ ሰላም ፍቅር አንድነትን ይሰጡን ።አሜን
አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ ገዳም ምስክርነት እና ጉዞ ለመከታተል Share like like like
+++Fb Page~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny
aleme
https://www.facebook.com/profile.php?id=100044612041431
+++Telgeram~አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ+Johnny aleme +251911190212
https://t.me/JOHNNYALEME
+++Youtube-አቡነ እጨጌ ዮሐንስ ዘጠገሮ +Johnny aleme
+++Fb~Johnny aleme(ዮሐንስ አለመ)
https://www.facebook.com/johnny.aleme.5
+++Instagram~Johnny aleme
https://www.instagram.com/p/CTIw18KoGAM/?utm_medium=copy_