Get Mystery Box with random crypto!

ለ2014ዓ.ም የትምህርት ዘመን አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2014 | Jigjiga University Students union

ለ2014ዓ.ም የትምህርት ዘመን
አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ

የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ የ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የቅድመ ምረቃ አዲስ ገቢ ተማሪዎች መግቢያ ከግንቦት 1-3/2014 ዓ.ም መሆኑን አሳውቋል።

አዲስ ገቢ ተማሪዎች ወደዩኒቨርሲቲው ስትመጡ ልትይዟቸው የሚገቡ፦

ከ8-12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት ማስረጃወችን ዋናውና ኮፒው
3×4 ፎቶግራፍ (8)
አንሶላ፣ ብርድልብስ እና ትራስ ጨርቅ
የስፖርት ትጥቅ

https://t.me/JJUSUOfficialChannell
https://t.me/JJUSUOfficialChannell