በኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በግብፅ በሚገኘው የጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን በዓለ እረፍቱ ከዋዜማው ጀምሮ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። ነሐሴ 24 ቀን 2014 ዓ.ም +++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++ በድጋሚ እንኳን አደረሳችሁ!!! ምንጭ:-ተዋሕዶ ሚዲያ ማዕከል @jitgibigubae 257 viewsንዑስ አነ እም አኃውየ, 08:36