«አንዳንዱ ሰው ሙሲባ ሲደርስበት ጌታዬን ምን አድርጌው ነው ይላል፣ ቀደምት መልካም ሰለፎች ግን እሾህ ሲወጋቸው ሁሉ"ይህ እሾህ የወጋኝ በሀጥያቴ ምክንያት ነው ጌታየ አልበደለኝም" ነበር የሚሉት»። ሀሰኑል በስሪ 703 views10:36