ኢማሙ ኢብኑ አል ቀይም ረሂመሁሏህ እንዲህ ይላሉ÷ ሁሉም ሳሀቦች ወደ አላህ የተመለሱ ናቸው መንገዳቸውን መከተል ግድ ይለናል ; ንግግራቸውና እምነታቸው ትልቁ መንገዳችን ነው፣ እነሱ ወደ አላህ የተመለሱ መሆናቸውን ማስረጃ ፣በእርግጥም አላህ እነርሱን መምራቱ ነው ፣ ላቅ ያለው ጌታችን እንዲህ ይላል ፦ وَيَهْدِي إِلَيْهِ مَن يُنِيبُ የሚመለስንም ሰው ወደርሱ ይመራል፡፡ " ሹራ 13 {اعلام الموقعين "١٢٠/٤} 375 viewsأم توأم زينب, edited 04:56