✿ #ኢብኑ_ተይሚያህ ረሒመሁሏህ እንዲህ ይላሉ : - «ጥሩ ነፍሶች ይቅር በማለትና መልካም በመዋል ይረካሉ። መጥፎ ነፍሶች በክፋትና ወሰን በመተላለፍ ይረካሉ።» ۞ نـفد تأسيس الجهمـية【1/529】۞ ◈•┈┈┈┈•✿❁✿•┈┈┈┈•◈ ·٠•●የሰለፎች ኮቴ●•٠· በየቀኑ የሰለፎችና ተከታዬቻቸው ድንቃድንቅ ንግግሮች እንዲደርስዎ ይቀላቀሉን ፣ ለሌሎችም ሼር ያድርጉ - بـــارك الـلــه فـيـكـم https://t.me/selefs_footstep 1.0K viewsFurqan Online Quran, 18:25