እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ2015 ዓ/ም ከ50% ባላይ በማምጣት ቀጥታ ወደ ዪኒቨርሲቲ በሚገቡት ተማሪዎች ከተመረጡት 15 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አንዱ በመሆን ዩኒቨርሲቲው በተማሪዎች ተመራጭነቱን በድጋሚ አረጋግጧል። 2.6K views15:29