83ኛው የአገው ፈረሰኞች በዓል የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳደር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ፣ አርቲስት ይሁኔ በላይ እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው ክቡራን እንግዶች በተገኙበት በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል። 1.2K views16:02