Get Mystery Box with random crypto!

ለተከታታይ አራት ቀናት ሲሰጥ የነበረው ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና ተጠናቀቀ፡፡ //////// | Injibara University

ለተከታታይ አራት ቀናት ሲሰጥ የነበረው ሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ፈተና ተጠናቀቀ፡፡
///////////////
በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከታኅሳስ 18 እስከ 21/2015 ዓ.ም ሲሰጥ የነበረው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በሰላም ተጠናቋል፡፡

በመጀመሪያው ዙር የፈተና ፕሮግራም በህመም፣ በወሊድ እና መሰል ምክንያቶች ፈተናውን መውሰድ ላልቻሉ ከአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር፣ ከምዕራብ ጎጃም እና ከመተከል ዞን ከተመደቡ 251 ተማሪዎች ውስጥ 152 ያክሉ ፈተናው በአግባቡ ወስደው ወደየመጡበት ተሸኝተዋል፡፡

ታኅሳስ 21/2015 ዓ.ም፤ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ