የሳይበር ጥቃቶች በኢትዮጵያ በ2013 ዓ.ም በኢትዮጵያ ላይ ከ2 ሺህ 800 በላይ የሳይበር ጥቃቶች ተሰንዝረዋል። አብዛኛዎቹን ጥቃቶች ማስቆም፣ መቀልበስ እና መከላከል ተችሏል። አብዛኛው ጥቃቶች የሚሰነዘሩት ከግብፅ እንደሆነ የኢንፎርሜሽን መርብ ደህንነት ኢጀንሲ አሳውቋል። ቤተሰብ ለመሆን share & join @Abrilo_info_tech ለጥያቄዎ Group @infoAbrilo ለአስተያየት @Abrilo_bot 374 views13:53