2023-10-12 05:22:10
በዳላስ የአድዋ የባህል ና የታሪክ ህብረት መስራች ከዲያቆን ፍሬው ነው ::
ሽልማቱም የተሰጠኝ ላለፉት 6 አመታት ከዳላስ ነዋሪዎችና በተለያየ እለም ከሚኖሩ አርሰናል ደጋፊዎች ጋር ሰብስበን ስላስረከብን ነው :ከዚህ በፊት የረዳናቸው ድርጅቶች !
1) መቆዶንያ
2)ለኩላሊት ህመምተኞች
3)የወደቁትን አንሱ የአዛውንቶች ድርጅት
4)ትኩረት ለሴቶችና ለህፃናት
5)ተስፋ አዲስ የህፃናት የካንሰር ህሙማ መርጃ ማህበር
6) አሁን ደግሞ ለሰሌሆም እየሰራን ነው
የግእዝ ሰአት የሸለመኝን ዶክተር አይዛክን ከልብ አመሰግናለሁ ::
እንዲሁም የአድዋና ና የባህል የታሪክ ህብረት መስራች
ዲያቆን ፍሬውን ከልብ አመሰግናለሁ::
19.5K viewsBefakadu Abebe, 02:22