2023-05-13 17:18:33
ከቤተ ጳውሊ የተላከ የጉዞ መልዕክቶች
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ከሚያዝያ 28 ቀን እስከ ግንቦት 6 ቀን ድረስ የተዘጋጀው የቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል የዘጠነኛ ዙር የበርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ደብር ጉዞ ለሦስት ጊዜ የጠበል ጥምቀት አድርገው ባህር ዳር ላይ በጀልባ ተጉዘን የምናገኛቸውን አድባራትና ገዳማት ተሳልመው ዛሬ ግንቦት 5 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 10:30 ላይ በሰላም የተመለሱ ሲሆን ይህም ጉዞ ከማህበረ ኤልሻዳይ ጋር በጋራ ወጥተናል በቀጣይ የቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል የጉዞ ተራ ከግንቦት 12 ቀን እስከ ግንቦት 20 ቀን ድረስ በመሆኑ ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወደ ምርት ደለጎ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ደብር የ10ኛ ዙር ጉዞ ያዘጋጀን ሲሆን እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ የበርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ተአምረኛ ጠበል ጥምቀት በአሁን ሰዓት ላይ ብዙ ተጠማቂና ወረፋ ስለሌለ ጥምቀቱ በየቀኑ ስለሚድርስ የመሄድ አሳብ ያላችሁ ይህን ጊዜ ተጠቀሙበት የጉዞ ዋጋ 4000 ብር ምዝገባ ጀምረናል ።
በመቀጠል እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም የዕርገትን በዓል የጉዞ ምዝገባ ጨርሰን የዘንድሮ ዓመት የደብረ ታቦር ዓመታዊ ክብረ በዓል ምክንያት በማድረግ የጉዞ ምዝገባ ጀምረናል በጊዜ ተመዝገቡ ።
ይህን መልእክት እንደደረሶ እርሶ በሚጠቀሙበት በማንኛውም ድህረ ገፅ ላይ ሼር ፤ ሼር ፤ ሼር ያርጉልን አደራ ፤ አደራ ፤ አደራ ።
ለበለጠ መረጃ ፦ 0963676767/0964020202
ለሙሉ መረጃ ቴሌግራማችንን ይጠቀሙ https://t.me/+fIjQtl3jZwkxNDhk
775 views14:18