Get Mystery Box with random crypto!

ከሰማይ መዝገብ Kesemay Mezigeb ( ቤተ ጳውሊ )

የቴሌግራም ቻናል አርማ htfijqtl3jzwkxndhk — ከሰማይ መዝገብ Kesemay Mezigeb ( ቤተ ጳውሊ )
የቴሌግራም ቻናል አርማ htfijqtl3jzwkxndhk — ከሰማይ መዝገብ Kesemay Mezigeb ( ቤተ ጳውሊ )
የሰርጥ አድራሻ: @htfijqtl3jzwkxndhk
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.44K

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-05-23 18:06:12
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ በዛሬ የመንፈስ ቅዱስ ውላችን ነብዩ ኤልያስ በጉልበቱ ተንበርክኳ የፀለየበት የቀርሜልዮስ ዋሻ እና የመታሰቢያው ቤተ መቅደስ ።
እንዲሁም ናዝሬት ከተማ ላይ የሚገኘው የማርያም ምንጭ እና የመታሰቢያው ቤተ መቅደስ እንዲሁም ናዝሬት ከተማ ላይ የሚገኘው አረጋዊ ቅዱስ ዮሴፍ አስቀድሞ ይኖርበት የነበረ መኖርያ ቤት እና የመታሰቢያው ቤተ መቅደስ ።
በመቀጠል መልዕኩ ቅዱስ ገብርኤል ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ያበሰረበት ቦታ እና የመታሰቢያው ቤተ መቅደስ ።
በመጨረሻም ጌታችን አምላካችን መድኃኔታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ውሃውን ወደ ወይን ጠጅ የለወጠበት የቃና ዘገሊላ ቦታ እና አስቀድሞ ይኖርበት የነብር የዶኪማስ መኖሪያ ቤት እና የመታሰቢያው ቤተ መቅደስ በመሳለም የዛሬ መርሐ ግብር አጠናቀን ወደ ማረፊያ ሆቴላችን ገብተናል ። ( ከቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል )
204 views15:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-23 08:45:15
በእስራኤል ኤርፓርት የቪዛ ፕሮሰስ እያደረግን ሳለ ። ( ከቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል )
329 views05:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-23 07:36:11
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ከሀገራችን ከቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ተነስተን ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ግንቦት 17 ቀን 2015 ዓ.ም የሚከበረውን የዕርገትን በዓል ለማክበር እስራኤል ደርሰናል ። ( ከቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል )
343 views04:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-13 17:18:33
ከቤተ ጳውሊ የተላከ የጉዞ መልዕክቶች
እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ከሚያዝያ 28 ቀን እስከ ግንቦት 6 ቀን ድረስ የተዘጋጀው የቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል የዘጠነኛ ዙር የበርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ደብር ጉዞ ለሦስት ጊዜ የጠበል ጥምቀት አድርገው ባህር ዳር ላይ በጀልባ ተጉዘን የምናገኛቸውን አድባራትና ገዳማት ተሳልመው ዛሬ ግንቦት 5 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 10:30 ላይ በሰላም የተመለሱ ሲሆን ይህም ጉዞ ከማህበረ ኤልሻዳይ ጋር በጋራ ወጥተናል በቀጣይ የቤተ ጳውሊ የጉዞ ወኪል የጉዞ ተራ ከግንቦት 12 ቀን እስከ ግንቦት 20 ቀን ድረስ በመሆኑ ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወደ ምርት ደለጎ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ደብር የ10ኛ ዙር ጉዞ ያዘጋጀን ሲሆን እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ የበርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ተአምረኛ ጠበል ጥምቀት በአሁን ሰዓት ላይ ብዙ ተጠማቂና ወረፋ ስለሌለ ጥምቀቱ በየቀኑ ስለሚድርስ የመሄድ አሳብ ያላችሁ ይህን ጊዜ ተጠቀሙበት የጉዞ ዋጋ 4000 ብር ምዝገባ ጀምረናል ።
በመቀጠል እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም የዕርገትን በዓል የጉዞ ምዝገባ ጨርሰን የዘንድሮ ዓመት የደብረ ታቦር ዓመታዊ ክብረ በዓል ምክንያት በማድረግ የጉዞ ምዝገባ ጀምረናል በጊዜ ተመዝገቡ ።
ይህን መልእክት እንደደረሶ እርሶ በሚጠቀሙበት በማንኛውም ድህረ ገፅ ላይ ሼር ፤ ሼር ፤ ሼር ያርጉልን አደራ ፤ አደራ ፤ አደራ ።
ለበለጠ መረጃ ፦ 0963676767/0964020202
ለሙሉ መረጃ ቴሌግራማችንን ይጠቀሙ https://t.me/+fIjQtl3jZwkxNDhk
775 views14:18
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-12 18:56:57
ከቤተ ጳውሊ የተላከ የጉዞ መልዕክቶች
ከግንቦት 12 ቀን እስከ ግንቦት 20 ቀን ድረስ ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወደ ምርት ደለጎ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ደብር ጉዞ ያዘጋጀን ሲሆን እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ የበርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ተአምረኛ ጠበል ጥምቀት በአሁን ሰዓት ላይ ብዙ ተጠማቂና ወረፋ ስለሌለ ጥምቀቱ በየቀኑ ስለሚድርስ የመሄድ አሳብ ያላችሁ ይህን ጊዜ ተጠቀሙበት የጉዞ ዋጋ 4000 ብር ምዝገባ ጀምረናል ።
በመቀጠል እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም የዕርገትን በዓል የጉዞ ምዝገባ ጨርሰን የዘንድሮ ዓመት የደብረ ታቦር ዓመታዊ ክብረ በዓል ምክንያት በማድረግ የጉዞ ምዝገባ ጀምረናል በጊዜ ተመዝገቡ ።
ይህን መልእክት እንደደረሶ እርሶ በሚጠቀሙበት በማንኛውም ድህረ ገፅ ላይ ሼር ፤ ሼር ፤ ሼር ያርጉልን አደራ ፤ አደራ ፤ አደራ ።
ለበለጠ መረጃ ፦ 0963676767/0964020202
ለሙሉ መረጃ ቴሌግራማችንን ይጠቀሙ https://t.me/+fIjQtl3jZwkxNDhk
701 views15:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-05-01 15:43:02
ከቤተ ጳውሊ የተላከ ግንቦት 17 ቀን 2015 ዓ.ም የሚከበረው የዕርገት በዓል ምክንያት በማድረግ ወደ ቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም መሄድ ለምትፈልጉ ተጓዦች የመጀመሪያ ዙር የቅድመ ቪዛ ምዝገባ አጠናቀን የሁለተኛው ዙር የመጨረሻ የቪዛ ምዝገባ የቀጠልን ሲሆን ነገር ግን የፊታችን ሐሙስ ሚያዚያ 27 ቀን እስከ ምሽቱ 12 ሰዓይ ድረስ መመዝገብ ስለሚቻል የመሄድ አሳብ ያላችሁና የተዘጋጃችሁ በጊዜ ተመዝገቡ ።
ይህን መልእክት እንደደረሶ እርሶ በሚጠቀሙበት በማንኛውም ድህረ ገፅ ላይ ሼር ፤ ሼር ፤ ሼር ያርጉልን አደራ ፤ አደራ ፤ አደራ ።
ለበለጠ መረጃ ፦ 0963676767/0964020202
ለሙሉ መረጃ ቴሌግራማችንን ይጠቀሙ https://t.me/+fIjQtl3jZwkxNDhk
887 views12:43
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-28 09:17:40
ከቤተ ጳውሊ የተላከ ግንቦት 17 ቀን 2015 ዓ.ም የሚከበረው የዕርገት በዓል ምክንያት በማድረግ ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ ለምትፈልጉ ተጓዦች የመጨረሻ የምዝገባ ቀነ ገደብ ቅዳሜ ሚያዚያ 21 ቀን ስለሆነ በጊዜ ተመዝገቡ ።
በቀጣይ ከሚያዝያ 28 ቀን እስከ ግንቦት 6 ቀን ድረስ ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወደ ምርት ደለጎ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ደብር ጉዞ ያዘጋጀን ሲሆን የጉዞ ዋጋ 4000 ብር ምዝገባ ጀምረናል ።
በመጨረሻም ከግንቦት 6 ቀን እስከ ግንቦት 13 ቀን ድረስ ሙሉ በሙሉ በባህር ዳር ላይ በጀልባ ተጉዘን የምናገኛቸውን ጥንታውያን አድባራትና ገዳማትን የሚሳለሙበት ጉዞ ያዘጋጅን ሲሆን በጉዞ ወቅት ጣና ደሴት ላይ የምትገኘው የእናታችን የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ዓመታዊ የንግሥ ክብረ በዓል እናከብራለን የጉዞ ዋጋ 4,500 ብር በምዝገባ ላይ ነን ።
ይህን መልእክት እንደደረሶ እርሶ በሚጠቀሙበት በማንኛውም ድህረ ገፅ ላይ ሼር ፤ ሼር ፤ ሼር ያርጉልን አደራ ፤ አደራ ፤ አደራ ።
ለበለጠ መረጃ ፦ 0963676767/0964020202
ለሙሉ መረጃ ቴሌግራማችንን ይጠቀሙ https://t.me/+fIjQtl3jZwkxNDhk
265 views06:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-26 18:46:24
ከቤተ ጳውሊ የተላከ ግንቦት 17 ቀን 2015 ዓ.ም የሚከበረው የዕርገት በዓል ምክንያት በማድረግ ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ ለምትፈልጉ ተጓዦች የፊታችን ቅዳሜ ሚያዚያ 21 ቀን ምዝገባ ስለሚያበቃ በጊዜ ተመዝገቡ ።
በቀጣይ ከሚያዝያ 28 ቀን እስከ ግንቦት 6 ቀን ድረስ ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወደ ምርት ደለጎ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ደብር ጉዞ ያዘጋጀን ሲሆን የጉዞ ዋጋ 4000 ብር ምዝገባ ጀምረናል ።
በመጨረሻም ከግንቦት 6 ቀን እስከ ግንቦት 13 ቀን ድረስ ሙሉ በሙሉ በባህር ዳር ላይ በጀልባ ተጉዘን የምናገኛቸውን ጥንታውያን አድባራትና ገዳማትን የሚሳለሙበት ጉዞ ያዘጋጅን ሲሆን በጉዞ ወቅት ጣና ደሴት ላይ የምትገኘው የእናታችን የቅድስት ክርስቶስ ሠምራ ዓመታዊ የንግሥ ክብረ በዓል እናከብራለን የጉዞ ዋጋ 4,500 ብር በምዝገባ ላይ ነን ።
ይህን መልእክት እንደደረሶ እርሶ በሚጠቀሙበት በማንኛውም ድህረ ገፅ ላይ ሼር ፤ ሼር ፤ ሼር ያርጉልን አደራ ፤ አደራ ፤ አደራ ።
ለበለጠ መረጃ ፦ 0963676767/0964020202
ለሙሉ መረጃ ቴሌግራማችንን ይጠቀሙ https://t.me/+fIjQtl3jZwkxNDhk
359 views15:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-26 09:36:41
323 views06:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-04-26 09:36:40
299 views06:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ