Get Mystery Box with random crypto!

Ethio Euro Trading PLC

የቴሌግራም ቻናል አርማ hppc89 — Ethio Euro Trading PLC E
የቴሌግራም ቻናል አርማ hppc89 — Ethio Euro Trading PLC
የሰርጥ አድራሻ: @hppc89
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 644
የሰርጥ መግለጫ

Ethio Euro Trading PLC 251114700802
0987177123/ 251937773182

Ratings & Reviews

3.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-07-08 18:19:05
ዶሮና የዶሮ ምርቶች ላይ የተጣለው እገዳ ተነስቷል
150 viewsedited  15:19
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-08 01:13:15
203 views22:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-08 01:13:10
197 views22:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 23:47:56
202 views20:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-07 19:35:19
219 views16:35
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-05 00:13:56
324 views21:13
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-04 16:46:52
354 views13:46
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-02 17:05:59 10 ዋና ዋና የእንቁላል ጥቅሞች

እንቁላል ለሰው ልጅ በጣም ተስማሚ ከሆኑ የምግብ አይነቶች ውስጥ ዋነኛዉ ነው ። ሰዎች በቀን 3 እንቁላል እንዲመገቡ ይመከራል። እንቁላል ለአዘገጃጀት ቀላልና ከማንኛውም ምግብ ጋር አብሮ ሊዘጋጅ የሚችል ነው ። በጣእሙም ከማንኛውም ምግብ ጋር ሊወዳደር የሚችል ነው ።

እንቁላል ለሰው ልጅ ብዙ ጥቅም አለው። 10 የእንቁላል ዋና ዋና ጥቅሞች እንደሚከተለው ቀርበዋል ።

ለወዳጅዎ ያጋሩ። እንቁላልን አዘውትረው ይመገቡ ።

1.እንቁላል የአልሚ ምግብ ምንጭ ነው

እንቁላል የሰው ልጅ የሚያስፈልገውን አልሚ ምግብ ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል ደረጃ ይዟል።

2.እንቁላል ጤናማ የኮሌስትሮል ምንጭ ነው

እንቁላል በውስጡ የበዛ ኮሌስትሮል የያዘ ቢሆንም በደም ውስጥ የሚኖረውን የኮሌስትሮል መጠን ለአብዛኛው ሰው አይጨምርም።

3.እንቁላል የልብ ህመምንና ስትሮክን ይከላከላል

HDL(High Density Lipo Protein) የተባለውን የኮሌስትሮል መጠን በመጨመር ሰዎችን ከልብ በሽታ ይከላከላል ። ጥናቶች እንደሚያመለክቱት 2 እንቁላል በየቀኑ ለ6 ሳምንታት መጠቀም የHDL መጠንን በ10% ይጨምራል ።

4. እንቁላል የኮሊን(Choline)ንጥረ ምግብ ምንጭ ነው

ኮሊን የሴል ሜምብሬን ለመስራት የሚያገለግል ንጥረ ነገር ነው።

ኮሊን ከቪ ቫይታሚን ምንጭ ውስጥ ይመደባል።ከእንቁላል ውጭ በሌሎች የምግብ አይነቶች ውስጥ በብዛት አይገኝም።

5.እንቁላል የአይን ህመምን ይከላከላል

እንቁላል Lutein እና Zeaxanthin የተባሉ ንጥረ ነገሮችን ይዟል ። በተለይም የእንቁላል አስኳል በሁለቱ ንጥረ ነገሮች የበለፀገ ነው። ለእንቁላልን መጠቀም ከአይን ህመም እራሳችንን ለመጠበቅ ያግዘናል ።

6.እንቁላል የቫይታሚን ኤ ምንጭ ነው

በአለም ላይ ለአይነ መታወር ከሚዳርጉ ዋነኛ ምክንያቶች አንዱ የቫይታሚን ኤ እጥረት ነው ። እንቁላል በበቂ መጠን የቫይታሚን ኤ ምንጭ ነው ።

7.እንቁላል የኦሜጋ 3 ፋቲ አሲድ ምንጭ ነው

ኦሜጋ 3 ፋቲ አሲድ በደም ውስጥ የሚገኝ Triglyrcerides የተባለ ንጥረነገር በመቀነስ የልብ ህመምን ይከላከላል ።

8. እንቁላል የፕሮቲን ምንጭ ነው

የሰው ልጅ የተሰራው ገንቢ ምግብ (ፕሮቲን ) ከተባለ ነገር ነው ። እንቁላል በውስጡ ለሰው ልጅ አስፈላጊ የተባሉትን አሚኖ አሲድ በሙሉ የያዘ ነው ። ፕሮቲን የሰውን ሴልና ቲሹን ለመስራት ይጠቅማል።

9.እንቁላል ክብደት ለመቀነስ ይጠቅማል

እንቁላል በትንሹ በመመገብ ከሚያጠግቡን ምግቦች መካከል አንዱ ነው። ይህም ክብደት ለመቀነስ ይጠቁማል።

10.እንቁላል የአጥንትንና ፀጉርን ጤና ለመጠበቅ ይጠቀማል


ለወዳጅዎ ያጋሩ። እንቁላልን አዘውትረው ይመገቡ ምንጭ- healthline
367 views14:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-02 00:59:03 ለዶሮ አርቢዎች እና አቀናባሪዎች በሙሉ
በቅርቡ በአንዳንድ አከባቢዎች በተከሰተው የዶሮ ወረርሽኝ በሽታ ምክንያት የዶሮ እና የዶሮ ውጤቶች እንቅስቃሴ ተገድቦ ( Restrict ) ተደርጎ የቆየ መሆኑ ይታወቃል። ይህ እገዳ የበሽታውን ስርጭት በመግታት ረገድ ከፍተኛ ሚና ቢኖረውም፣ የእገዳ ጊዜው መራዘሙ በአርቢዎች እና አቀናባሪዎች ላይ ከፍተኛ ጫና ፈጥሮ የቆየ መሆኑ ይታወቃል። በሽታውን በመግታት ሂደት እና በእገዳው ምክኒያት አርቢዎች እና አቀናባሪዎች ላይ እየደረሰ የነበረውን ኪሳራ የማህበራችን አመራር ቦርድ ከግበርና ሚኒስቴር አመራሮች እና ይህ ጉዳይ ከሚመለከታቸው ባለሙያዎች ጋር በየሳምንቱ በአካል በመገኘት እየተወያየን የቆየን ሲሆን በዛሬው እለት በግብርና ሚኒስቴር በኩል የተዘጋጀውን በሽታን ለመቆጣጠር እና የተጣለውን እገዳ በጥንቃቄ  ማኔጅ ለማድረግ የወጣውን የትግበራ መመርያ( operational guideline) ላይ የኢትዮጵያ ዶሮ አርቢዎች እና አቀነባሪዎች ማህበር ቦርድ አባላት እና የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች እና ባለሙያዎች ውይይት አደርገናል። በዚህ በተዘጋጀው የትግበራ መመሪያ መሰረት ፣
፩ኛ• ወረርሽኙ ያልተከሰተባቸው አካባቢዎች ( free zone) ያሉ ፋርሞች የምያመርቱትን እንቁላል እና ሥጋ ግብይት ማድረግ የሚቻል መሆኑ
፪ኛ• ወረርሽኙ በተከሰተ አከባቢ ያሉት ፋርሞች የምያመርቱትን እንቁላል እና ሥጋ  በግብርና ሚናስቴር እውቅና በተሰጠው አካል እና ባለሙያ አማካኝነት የላብራቶሪ ምርመራ ( lab.Test) አድርጎ ከበሽታ ነፃ መሆኑ ከተረጋገጠ የእንቁላል እና የሥጋ ምርቶች ግብይት መፈፀም የሚቻል መሆኑ
፫ኛ• የላብራቶር ምርመራ በተመለከተ የተቋቋመ taskforce ስላለ በፍጥነት አገልግሎት እንደሚሰጡ ተገልፀዋል። አርቢዎችም ይህንን አውቃችሁ ትብብር እንድታደርጉ ማህበሩ ያሳስባል።
፬ኛ• ጫጩት፣ ቄቦች እና የለማ እንቁላል በተመለከተ ወረርሽኙ የተከሰተባቸው አከባቢዎች (Controlled Zone) ላይ ግብርና ሚ/ር መግለጫ እስከሚሰጥ ድረስ ግብይት እና ስርጭት ማደርግ የተከለከለ መሆኑ።
፭ኛ/ ይህ በሽታ ዳግም እንዳይከሰት በእንቁላል እና ሥጋ ሽያጭ ወቅት መከተል የሚገባን ቅድመ ሁኔታዎች
እንቁላልን በተመለከተ
1- ፋርሞችን ማስመርመር እና ነፃ መሆናቸውን ማረጋገጥ
2-የካርቶን ትሪዎችን አንድ ጊዜ ቢቻ መጠቀም(use and then Burn/bury)
3-ፕላስቲክ ትሪዎችን Disinfect በማድረግ መጠቀም
የዶሮ ሥጋን ሽያጭን በተመለከተ
1-ምርመራ ተካሄዶ ነፃ ከሆኑ ፋርሞች የተገኘ የስጋ ውጤት
2-ከመታረዳቸው በፊት በየሳምንቱ ከበሽታ ነፃ ለመሆናቸው Sample Test የተደረጉ እና ከበሽታ ነፃ የሆኑ
3-በንፅህና ታርደው የተዘጋጁ ዶሮዎች

ባጠቃላይ በግብርና ሚኒስቴር በኩል በደረሰን እና በተወያየንበት መመሪያ መሰረት ከላይ የተጠቀሱትን ቅድመ ሁኔታዎችን በማሟላት በግብይት መመሪያው የተፈቀዱ የእንቁላል እና የሥጋ ምርቶችን ከነገ ዓርብ ቀን 24/10/2014 ጀምሮ ለገበያ ማቅረብ የሚቻል መሆኑን እየገለፅን፣ በሽታው ባለባቸው ቦታዎች (Controlled Zone) ያሉት የጫጩት፣ የቄብ ዶሮ እና የለማ ዶሮን በተመለከተ፣ የግብርና ሚኒስቴር ተጨማሪ መግለጫ እስኪያወጣ ተገድቦ የሚቆይ መሆኑን እንገልፃለን።
ለመመሪያው ተግባራዊነት እና በሽታው ዳግም እንዳይስፋፋ ሁላችንም የየድርሻችንን እንወጣ።

ከሠላምታ ጋር!
የEPPPA Board
336 views21:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-07-01 20:26:06
304 views17:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ