2022-07-10 08:07:56
ማሳሲቢያ
ለሆሊ ኢንጅልስ ወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ ሰኞ እለት ማለትም 04/11/14 አ.ም ጀምሮ የ2015 አ.ም ምዝገባ እንደሚጀመር አውቃችሁ የአዲስም ሆነ የነባር ተማሪዎቸ ወላጆች ለምዝገባ ሲመጡ የሚከተሉትን አሟልቶ መገኘት ያስፈልጋል 1) የተማሪው ሁለት ጉርድ ፎቶ ግራፍ 2)የወላጅ ወይንም ህጋዊ አሳዳጊ አንድ ጉርድ ፎቶ ግራፉ 3)የወላጅ ወይም አሳዳጊ ማንነትን የሚገልፅ መታወቂያ ኮፒ 4)ለአዲስ ተማሪዎች የተሟላ የት/ት ማስረጃ ኦሪጅናል እና ኮፒ አንዲሁም ተማሪውን በአካል ይዞ መገኘት ግዴታ መሆኑን እንገልፃለን። ት/ቤቱ
848 viewsAlem Gebregziabher, edited 05:07