ሕያው ቃል: በኢየሱስ ልደት፣ ሞትና ትንሣኤ ለማያምኑ፣ "ጽድቅ" ግለ ጥረት ስለሚመስላቸው "ጸድቄአለሁ" ማለት ያፍራሉ! እኛ ግን አምነን ባጸደቀን ልደቱ፣ ሞትና ትንሣኤው አናፍርም! አዎን፤ እርሱን በመምሰል በጸጋው ለመመላለስ በክርስቶስ ጸድቀናል! አሜን። ይቀላቀሉ ➙ @hiyaw_qal ይቀላቀሉ ➙ @hiyaw_qal 2.7K viewsⒷaⒷa, 07:56