ትላንት በነበረን ደማቅ 2ተኛ ዙር የአረፋ ፌስቲቫል እና ኤግዚብሽን ሂላል ኪድስ ፕሮዳክሽን ይህ ፕሮግራም የተሳካ እንዲሆን ላደረጉ ግለሰቦች ባለሃብቶችና ተሳታፊ እንግዶች እንዲሁም ለኡመር ኢብኑል ኸጧብ መድረሳና ተማሪዎች ለኢህሳን የልማትና መረዳጃ እድር አባላት ላቅ ያለ ምስጋና ያደርሳል። 872 views09:49