ለደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ፨የሪሚዲያል ፈተና ማለትም በዩንቨርሲቲው የሚዘጋጀው ከ50% የሚሰጠው ምዘና ከሰኔ 15/2015 በፊት ይሰጣል። ፨ተመራቂ ያልሆናቹህ መደበኛ የግቢው ተማሪዎች ከትምህርት ሚኒስቴር በተላከው መርሃ-ግብር መሰረት በዩንቨርሲቲው አካዳሚክ ካሌንደር ላይ ማስተካከያ የሚደረግበትና የማጠቃለያ ፈተናዎችም ወደዚህ የሚሳቡ መሆኑን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ዝግጅት እንድታደርጉ ዩንቨርሲቲው አሳስቧል። @healthinovation 6.0K viewsAndu Alem, edited 12:57