የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.23K
የሰርጥ መግለጫ
Holistic Bible College Hawassa Campus
251961416796 / 251977893457
Teaching www.holisticbiblecollege.org
Training www.hbctrainingcentre.com
Register for Teaching 👉 https://bit.ly/3u3w4sx
Chat @Infohbchawassa
Awash Build'g, 2nd Floor, Piassa, Hawassa
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
1
2 stars
0
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-08-22 08:14:14
የጥያቄ 4 መልስ
በምድር ኢየሱስ ክርስቶስ ሲመላለስ የብሉይ ኪዳንን ስርዓት ሲፈጽም ነበር(ማቴ 8፡4፣ ገላ 4፡4)፡፡
በመስቀል በተሰቀለ ጊዜ የቤተመቅደሱ መጋረጃ ለሁለት ሲሰነጠቅ ብሉይ ኪዳን ተጠናቆ አዲስ ኪዳን ተጀመረ(ሉቃ 23፡45፣ ዮሐ 19፡30)፡፡
ስለዚህ አዲስ ኪዳን የተጀመረው በኢየሱስ ክርስቶስ ሞት እና ትንሳኤ ነው(ማቴ 26፡28)፡፡
ለቀጣይ ጥያቄ እና መልስ አሳታፊ እንዲሆን በእንግሊዝ ቋንቋም እናደርጋለን፡፡
@HolisticBibleCollege
@HolisticBibleCollege
322 views05:14
2022-08-13 09:22:21
974 voters565 views06:22
2022-08-11 11:30:03
www.holisticbiblecollege.org ሊንክ በመጠቀም እንዴት በስልካችን ኦንላይን ትምህርት መማር እንደምንችል ያሚያሳይ ቪዲዮ ይመልከቱ!
E-learning Guide for Chrome Application Users
ሁሌም ትምህርት፣ ሁሌም ምዝገባ አለ!
@hbchawassa
@hbchawassa
641 views08:30
2022-08-02 14:35:00
Learning Modalities
-Online Learning
-Distance Learning
Programs
-Christian Counseling
-Christian Leadership
-Theology
-Ministry Study
Register now for Diploma, Degree, Masters Programs https://bit.ly/3u3w4sx
Contact Us @infohbchawassa
+251961416796
+251919741700 / +251118206642
@hbchawassa
@hbchawassa
253 viewsedited 11:35
2022-08-02 14:20:19
የሰውን ማንነት ለማወቅ ከፈለጉ በነጻ በኦንላይን የሚሰጠውን ኮርስ ማንበብ ይችላሉ።
ለብዙ ጥያቄዎችን ምልስን ያገኛሉ!
Contact Us @infohbchawassa
Join Channel
@hbchawassa
@hbchawassa
255 viewsedited 11:20
2022-07-25 12:33:36
958 voters492 views09:33
2022-07-25 11:51:35
ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድር የመጣው ለማስተማር ወይም ታዋቂ ለመሆን ወይም ተከታይ ለማፍራት ወይም ኃይማኖት ለመመስረት አይደለም።
ኢየሱስ ወደ ምድር ከመምጣቱ በፊት አስተማሪዎች፣ ታዋቂ ሰዎች፣ ብዙ ተከታይ ያላቸው ሰዎች፣ ኃይማኖቶች ነበሩ።
ኢየሱስ የመጣው በመስቀል ሞቶ የዘላለም ሕይወት ሊሰጠን ነው፡፡ "...እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው እንዲበዛላቸውም መጣሁ” (ዮሐ 10፡10)፡፡
ብዙ ኃይማኖቶች የዘላለም ሕይወት ለማግኘት መንገዱ #ይህ ነው ይላሉ ነገር ግን ኢየሱስ ክርስቶስ የዘላለም ሕይወት መንገዱ #እኔ ነኝ ብሏል!
#ኢየሱስ ያለው የዘላለም ሕይወት አለው(1ኛ ዮሐ 5፡12)።
@hbchawassa
@hbchawassa
524 viewsedited 08:51
2022-07-25 11:51:03
የጥያቄ 1 መልስመ. አምላክም ሰውም ነው የሚለው ትክክለኛ መልስ ነው!
ኢየሱስ ክርስቶስ በመለኮታዊ ባህርው ከአብ እና ከመንፈስ ቅዱስ የማያንስ ትክክል ወይም እኩል የሆነ የእግዚአብሔር የባህር ልጅ ነው(ዮሐ 1፡3፣ ቆላ 1፡15-16)። ሁሉ በእርሱ የተፈጠረበት የእግዚአብሔር ቃል ነው። በቅድመ ዓለም በዘላለም ውስጥ የእግዚአብሔር ቃል የሆነው ወልድ ድሕረ ዓለም ዓለምን ለማዳን ያለ ወንድ ፈቃድ ከድንግል ማርያም ተወልዷል። ኢየሱስ ክርስቶስ በመጀመሪያውና በዘላለማዊ ባሕርዩ ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር እኩል ነው፤ በኋለኛውና በትሥጉት(በሰውነቱ) በያዘው ባሕርዩ ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ፣ ከራሱም ባሕርየ መለኮት ያንሳል፤ በባሕርየ መለኮቱ ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ እኩል ነው፤ በባሕርየ ትስብእቱ ግን አብና ከመንፈስ ቅዱስ፣ ከራሱም ባሕርየ መለኮት ያንሳል። በባሕርየ መለኮቱ አምላክ፣ በባሕርየ ትስብእቱ ሰው ነው። በባሕርየ መለኮቱ ፈጣሪ ነው፤ በባሕርየ ትስብእቱ ፍጡር ነው። በባህርየ መለኮት አባት አለው፤ በባሕርየ ትስብእቱ አምላክ አለው(ኤፌ 1፡3)። በባሕርየ መለኮቱ ጌታ ነው፣ በባሕርየ ትስብእቱ ባሪያ፣ በባሕርየ መለኮቱ የዳዊት ጌታ፣ በባሕርየ ትስብእቱ የዳዊት ልጅ ነው። በባሕርየ መለኮቱ የማርያም መገኛ (ፈጣሪ) ነው፤ በባሕርየ ትስብእቱ ደግሞ ከማሪያም የተወለደ ነው። በመጀመሪያው ኢውሱን ነው፤ በሁለተኛው ውሱን።
ለበለጠ መረዳት በኦንላይን #በነጻ በሰርተፍኬት ደረጃ የሚሰጠውን ነገረ ክርስቶስ የተሰኘውን ኮርስ ይማሩ!
ያናግሩን @infohbc
#Share to groups
JOIN Channel
@holisticbiblecollege
@holisticbiblecollege
467 views08:51
2022-07-18 10:51:01
232 voters704 views07:51
2022-07-18 09:38:38
1.2K voters523 views06:38