ጉራጌ የጉሬላ ፋይት ጀምሯል መሰለኝ ከስልጤ ዞን አልቾ ውሪሮ ወረዳ የተነሳ ተሽከርካሪ ላይ በተፈጸመ ጥቃት የአንድ አሽከርካሪ ህይወት ማለፉ ተሰማ። በተጨማሪም ሶስት የጭነት እና አንድ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ ተሽከርካሪዎች በቃጠሎ ወድመዋል። 3.4K views12:31