Get Mystery Box with random crypto!

👳‍♀[𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛][𝐀𝐥𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝]-𝐎𝐅𝐅𝐈𝐂𝐈𝐀𝐋👳‍♂

የቴሌግራም ቻናል አርማ halale1 — 👳‍♀[𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛][𝐀𝐥𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝]-𝐎𝐅𝐅𝐈𝐂𝐈𝐀𝐋👳‍♂ 𝐒
የቴሌግራም ቻናል አርማ halale1 — 👳‍♀[𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛][𝐀𝐥𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝]-𝐎𝐅𝐅𝐈𝐂𝐈𝐀𝐋👳‍♂
የሰርጥ አድራሻ: @halale1
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.07K
የሰርጥ መግለጫ

#አሠላሙ_አለይኩም_ወራህመቱላሂ_ወበረካቱ አህባቦች እንዴት ናቹልኝ?
#አልሀምዱሊላህ!!!
ይህ የኔ የግሌ #የሱሀይብ_አል_ወዱድ የቴሌግራም የቻናል ገፄ ነው።
ይህ ቻናል አላማው ኡማውን ወደ ኸይር ነገር የሚገፋፋ ሲሆን በዚህ ቻናል ላይ የተለያዩ
#የቁርዐን_ቅጂዋችን፣ #ሀዲሦችን፣ #ቂሣዎችን #በተለይ_ደግሞ #አሣዛኝ፣ #መሳጭ፣ #ልብ #አንጠልጣይ_እና_ቁም_ነገር_አዘል_ታሪኮችን_ያገኙበታል።

Ratings & Reviews

3.50

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

1

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

1

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች 2

2022-06-15 20:56:57 እኔ ጓጉቻለሁ የሚል
151 views𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛 𝐚𝐥_𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝, 17:56
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-15 09:14:36 እኔ ጓጉቻለሁ የሚል
191 views𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛 𝐚𝐥_𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝, 06:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-15 09:14:36 ፈርሂን
ወርቁን ማን ሰረቀው
ክፍል አስራ ሁለት
(ነኢማ ኸድር)

.......ስልኩን እንደዘጋችው ከእንቅልፌ ተነስቼ አንዳንድ ነገሮች እናቴን ረድቻት 1 ሰዐት ሲል ከቤት ወጣው እንዳይከፋት ብዬ ነው የምሄደው የሸጎሌን ታክሲ እንደያዝኩኝ ደወልኩላት እና የምወርድበትን ምልክት ነግራኝ ሰፈራቸው መታጠፋያ ጋር እንድጠብቃት ነገረችኝ ታክሲ ውስጥ ሁኜ ጭንቅ ይለኛል ድብርቱም አለቀቀኝም እነ ሀሰናት ሰፈር መታጠፊያ ልደርስ ስቃረብ ደውልኩላትና ወጣችልኝ ገና ስታየኝ "አዝጋ" ቤላ ተጠመጠመችብኝ ድሮ ያወጣችልኝ ስም ነበር ዛሬ ችዝ አላት እኔም እያቀፍኳት
"ወዬ ቲማቲሜ" አልኳት ቲማቲሜ ያልኳት ስትናደድ፣ስደነግጥ ጉንጯቿ እንደ ፍም እሳት ስለሚቀሉ ነው ሀሰናት እጄን ይዛኝ ወደቤታቸው አቀናን ገና ሰአቱ ከጠዋቱ 1፡15 ነበር የቤታቸው ድባብ ገና ከውጪው ያስታውቃል ሁለት ትላልቅ ድንኳኖች ተተክለዋል ሴቱ ወንዱ ይተራመሳል አንዳንዱ "ደና አደርሽ ሙሽሪት"እያለ ይስማታል ግርግሩን አልፈን ወደ ውስጥ ገባን 3 ጓደኞቿ ቤቱን እያስተካከሉ ነበር ባልሳሳት ሚዜዎቿ ናቸው መሰለኝ እጃቸው ላይ የተሳሉት ሂና (በጥቁር ቀለም የሚያምር ስእል) ይናገራል በፈገግታ ተቀበሉኝ እያንዳንዱን በተራ በተራ አስተዋወቀችን መጨረሻ ላይ የተዋወኳት ልጅ
ሀፍሷ ትባላለች ገና ስታየኝ "እውነትም ፈርሂን አዳሯን ሙሉኮ ስላንቺ ስታወራ ነበር"እያለች አቀፈችኝ ትንሽ ከተቀመጥኩኝ ቡኃላ ለመቀላቀል ያህል መጥረጊያ አንስቼ መጥረግ ጀመርኩኝ ብዙም ሳይቆይ ሀሰናት ወጣችና ዲኮር እንድንሰራ ጠይቃኝ ወደ ድንኳኑ ሄድን አንድ ወንድና 2 ሴቶች ነበሩ የስማቸውን ወረቀት ከአንዷ ተቀበለቻትና መጀመሪያ የሷን ስም ለጠፍን መልካም ጋብቻ ለ ወ/ሮ ሀሰናት ከማል እና እጄ ላይ መረቀቱን ይዤው ደረኩኝ አቶ አማር ሀጂ አብራር ይላል አይኔ ማመን ተሳነው አይ ሌላ አማር ነው ብዬ ለራሴ ነገርኩት ግን ሀጂ አብራርስ እንባዬ ሳላስበው ጠብ አለ ሀሰናት ወንበሩ ላይ ሁና አረ ፈርሁ ስጭኝ አለችን አጄ አልንቀሳቀስ አለኝ ያንቀጠቅጠኝ ጀመር እዛው እንደቆምኩኝ አማር ደወለ ንቀቱ ገረመኝ ከ 20 ጊዜ በላይ ደወለ አላነሳሁትም ከ ሀሰናት ጋር የድንኳኑን ዲኮር ጨርሰን ወደቤት እንደገባን ስላመመኝ እድሄድ እንድትፈቅድልኝ ጠየኳት አንባዋ እየመጣ"ለምን ፈርሁ ደብሬሽ ነዋ"አለችኝ አይኗ ላይ እንባ እያቀረረች ልረብሻት ስላልፈለኩኝ ቀረው እየመረረኝ ዋጥኩት ትል ነበር አያቴ ዛሬ እኔ ላይ ደረሰ 4 ፥ ሰአት ላይ ሀሰናት "ሰፕራይዝ"ብላ የሚያምር የ የፕሮቶኮል ልብስ ይዛ መጣች "ምንድነው ሀስኒ"አልኮት
"ላንቺ ነው ፈርሁ እን ድንገት ፕሮቶኮሌ ለቅሶ ገጠማትና ወደ ባቲ ሄደች ስለዚ አንቺን ተካው ግን የ አላህ ስራ አይገርምም"አለች አይን አይኔን እያየች ሳላስበው እንባዬ መንታ መንታ ወረደ ያስለቀሰኝ የኔ ማጀብ ሳይሆን አማርን እኔው ቆሜ መዳሬ ነበር.....
ወይ ጉድ ምቀኛ ከሩቅ አይመጣም እንቢ ልላት አልችልም ምን ላርግ ሳልወድ በግዴ ፈገግ እያልኩ ተቀበልኳት "እንደሚያምርብሽ አልጠራጠርም ፈርሁ በይ ተጣጠቢና ነይ"ብላኝ ልትሞሸር ገባች እንደ ድንገት እናቴ ደወለች "ሁሎ እማ"አልኳት ሳግ እየተናነቀኝ"ውዴ አማር እቤት መቶ ነበር እና የት እንደሄድሽ ስነግረው እየበረረ ወጣ ከደወለልሽ አንሺለት የሆነ ነገር ሳይኖር አይቀርም አለችኝ"ጭኝቀት በተሞላበት ድምፅ እዛው በቆምኩበት ክው ብዬ ቀረው አማር ለምን መጣ? ምንስ ፈልጎ? ስልኬ ጠራ የማላቀው ቁጥር ነበር አንሽቼ "ሆሎ"አልኩኝ አማር ነበር "ፈርሁ አሁኑኑ ወደ አስፔልቱ ነይ በአላህ ይዤሻለው እንቢ እንዳትይኝ"ብሎ ዘጋው እኔም ስላላስቻለኝ ለ ሀሰናት ሰው ላገኝ እንደሆነ ነግሪያት መጣው ብያት ወደ አስፓልቱ ወረድኩኝ አስፓልቱ ከነ ሀሰናት ቤት ብዚም አይርቅም ወዲያው ደረስኩኝ ፍለፊቴ የሀጂን መኪና አየሁት አማርም ክላክስ ሲያረግ እርግጠኛ ሆኜ ወደ መኪናው ሄድኩ እና ከኋላ ወንበር ገባው መኪናውን የያዘው አማር ነበር ዞሮ እንኮን አላየኝም "ፈርሁ የማይፋቅ ስህተት ሰርቻለው ወላሂ አንቺ ታማኝ እና የተከበርሽ ሴት ነሽ ሁሉም ጥፋት የኔና የቤተሰቤ ነው ወርቁ ተገኘ"ብሎኝ ቁና ተነፈሰ ሲቀልድብኝ ስለመሰለኝ "በናትህ አሚ ተውኩኃ ለምን አተወኝም በቃ በጋብቻ ያልታሰረች ፍቅር ዋጋ ቢስ ናት ደሞ ዛሬ ሰርግህ ነው ግን እኔ ምናደደው በምን እንደሆነ ታቃለህ የሙሽሪትህ አጃቢ ሆኜ ያንተን ፊት እያየው መዋሌ ነው ሚያበሽቀኝ"ብዬው ልወርድ ስል አማር "ፈርሁ"ብሎ ንግግሩን ቀጠለ "ሀሰናት ጎደኛሽ መሆኞን እናትሽ ናት የነገረችኝ ለሁሉም ነገር መታገስ ነበረብኝ ብቻ እንጃ ሆነ ግን ዛሬ ሀሰናት ጋር አልመጣም እግሬ ወዳመራኝ እሄዳለው"አለኝ ክው አልኩኝ"አሚ የምር ከወደድከኝ አታረገውም ፍቅር አንድ ላይ መሆን ሳይሆን ባለንበት የዛን ሰው ደስታ ማየት ነው...."ትንሽ እንደለመንኩት ተስማማን እና "ግን ፈርሁ እቤት እኮ ሽማግሌዎች አሉ ደሞ መርዋን የኔ 4ተኛ ሚዜዬ ነው" ግጥምጥሞሹ ይገርማል ለካ እኛ ቤት ከተገናኑ ብሀላ በጣም ይገናኙ ነበር ለዛ ነው ሚዜው ያረገው በጣም ገረመኝ "መርዋን እንዴት አልነገረኝም አሚ አልኩት እያፈጠጥኩበት "ፈርሁ እኔ ነኝ አትንገራት ያልኩት ፈርሁ ለአላህ ብለሽ አውፍ (ይቅር)በይኝ ሀጂም አይንሽን ደፍሮ ማያት ከብዶታል ልታገቢም እንደሆነ ነግሬው ተደስቷል በቃ ባለንበት ደስተኛ እንሁን"ብሎ የግድን ፈገግ አለ "አማሬ እኔ በሀጂ አልጨክንም እውነቱ ሲጋለጥ እደበፊት እንደምንሆን እርግጠኛ ነበርኩ ግን አሚ ወርቁን ማን አገኘው? አልኩት ስለተገኘ ደስ እያለ .....

ይቀጥላል....
የመጨረሻ ክፍል 200 vot ሲገባ አንለቃለን ስንቶቻቹ ታሪኩን ለመጨረስ ጎግታቹሀል ?????

ሀሳብ አስተያየት @muba_ya ላይ አድርሱን

➥ሼር እንዳይረሱ
JOIN ⇒ @eslamik_tube
189 views𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛 𝐚𝐥_𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝, 06:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-14 19:17:55
የጧት ስንቅ ለቀልብዎ

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው ዓለም አቀፍ የቁርኣን ውድድር ላይ በሒፍዝ ዘርፍ አንደኛ በመውጣት 10, 000 የደሜሪካ ዶላር የተሸለመው ቃሪእ ሙሐመድ ኑሕ ከኡርዱ

#ቁርኣን
183 views𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛 𝐚𝐥_𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝, 16:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-14 19:17:55 ኢንሻአሏህ ክፍል 12 ይቀጥላል
161 views𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛 𝐚𝐥_𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝, 16:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-14 19:17:54 ተውሒድ የ2ት ሀገር የስኬት ቁልፍ
#ክፍል 11

#6:-
"ቅድሜያ ለተውሒድ" እንላለን ምክንያቱም #ተውሒድ ከትዕዛዝ ሁሉ በላጭ ነውና

የተውሒድን ታላቅነት ከሚያሳዩ ጠቋሚዎች ውስጥ አንዱ ነብዩ.:
.:
.:
(صلىالله عليه وسلم)

እንዲህ ማለታቸው ነው፡-
[{ኑህ ሊሞቱ ሲሉ ለልጃቸው "በላኢላሀኢለላህ አዘሀለሁ፡፡ 7ቱ ሠማያትና 7ቱ መሬቶች በአንዱ የሚዛን ክፍል ላይ ቢቀመጡ፡ #ላኢላሀኢለላህ ደግሞ በሌላኛው የሚዛኑ ክፍል ላይ ብትቀመጥ፡ #ላኢላሀኢለላህ በነሱ ላይ ሚዛን ትደፋ ነበር፡፡}]
[ሸይኹልአልባኒይ "ሶሒሕ" ብለውታል፡፡ [ተሕቂቅ ከሊመቲልኢኽላስ፡57]

"የሀይማኖት መሠረቱ #በመልካም ማዘዝና #ከመጥፎ መከልከል ነው፡፡ #የመልካም ሁሉ ቁንጮ #ተውሒድ ነው፡፡ #የመጥፎ ሁሉ ቁንጮ #ሺርክ ነው፡፡" [አለፈታዋ፡ 27/442]
ስለሆነም #ኢስላማዊ ህግጋትና ተግባራት በሙሉ #ከትልቅ እስከ #ትንሽ #የተውሒድ ቅርንጫፎች ናቸው፡፡ ዋናው ግንዱ #ተውሒድ ነው፡፡ ይህን አስመልክተው ኢብኑልቀይዪም ረህ እንዲህ ይላሉ:-

"#ኢኽላስና #ተውሒድ በልብ ውስጥ የሚበቅሉ #ዛፎች ናቸው፡፡ መልካም ተግባራት ቅርንጫፎቻቸው ሲሆኑ #ፍሬዎቻቸው ደግሞ በዱንያ #ጣፋጭ ሂወት ሲሆን በአኼራ ደግሞ ዘውታሪ #ፀጋ ነው፡፡ #የጀነት ፍሬዎች የማይቋረጡና የማይከለከሉ እንደሆኑት ሁሉ #የተውሒድ እና #የኢኽላስ ፍሬም በዱንያ እንዲሁ ነው፡፡
#ሽርክ፡ #ውሸት:ና #ይዩልኝም እንዲሁ በልብ ውስጥ በልብ ውስጥ የሚበቅሉ #ዛፎች ናቸው፡፡ የዱንያ ፍሬያቸው #ፍርሀት፡ #ሀሳብ፡ #ጭንቀት፡ #የደረት መጠበብ፡ እንዲሁም #የልብ ፅልመት ነው፡፡ #የአኼራ #ፍሬያቸው ደግሞ #አዝዙቁም እና ዘውታሪ የሆነ ቅጣት ነው፡፡ [አልፈዋኢድ፡ 200]


(አዝዘቁም ከጀሀነም አዘቅት ስር የምትወጣ አመፀኞች በመመገብ #የሚሰቃዩባት አስፈራሪና አሰቃቂ #ዛፍ ነች፡፡
{አስሷፋት፡ 62-66; አድዱኻን፡ 43-46}

#7:-
"ቅድሜያ ለተውሒድ" እንላለን ምክንያቱም #ያለተውሒድ በጎ ስራ ሁሉ ከንቱ ነውና

እርግጥ ነው
#ሶላት የኢስላም ምሰሶ ነው፡፡ ሶላት የሌለው በእስልምና ምንም ድርሻ የለውም፡፡
#ሰደቃ ፈተናን የሚመክት ሁነኛ ጋሻ ነው፡፡
#ሐጅ የወንጀል ሸክምን አራግፎ ንፅሕናን የሚያላብስ ልዩ #የፈጣሪ ፀጋ ነው፡፡
#ትዕግስት ሰፊ የአላህ ችሮታ ነው፡፡
#መልካም ስነምግባር ከቂያማ የሚዛን ጭንቅ የሚያተርፍ ልዩ #ስብእና ነው፡፡
#ትዳር ሀሳብን የሚሰበስብ #ልብን የሚያረጋጋ #የኢማን ግማሽ ነው፡፡
#ዚክር የልብ ህይወትን የሚሰጥ ከልብ ድርቀት የሚከላከል ፍቱን #መድሐኒት ነው፡፡
ሌላም ሌላም ብዙ መዘርዘር ብዙ ማለት ይቻላል፡፡
ግና ይሄ ሁሉ ዋጋ የሚኖረው መሠረቱ ሲስተካከል #ተውሒድ ሲያምር ብቻ ነው፡፡
#ተውሒድ በሌለበት #ሶላቱ፡ #ፆሙ፡ #ዘካው፡ #ሐጁ፡ #ዚክሩ፡ #መልካም ስነምግባሩ፡ #ትዕግስት፡ #ዝምድና፡ መቀጠሉ፡ ,,,,,,
ባጠቃላይ መልካም የሚባል ሁሉ #ከራብ አያስጥልም፡ #ከጥም አያድንም፡፡
ምክንያቱ እጅግ ግልፅ ነው፡ ተውሒድ በሌለበት ሁሉም ዋጋ ቢስ ስለሆነ ነው፡፡ አዎ ያለ #ተውሒድ ሁሉ ከንቱ ነው፡፡
የፈለገ #በጎ ቢሰራ፡ የፈለገ #ከወንጀል ቢረቅ #ተውሒድ ከሌለ #ባዶ ነው፡፡
#ዉሀ ወቀጣ፡፡

ኢብኑተይሚያህ ረህ
""ተውሒድ ተበላሽቶ ከነዚህ ወንጀሎች ነፃ ከመሆን ይልቅ #ተውሒድ ጤነኛ ሆኖ እነዚህ ወንጀሎች ቢኖሩ የተሻለ ነው፡፡""[አልኢስቲቃማህ፡1/466]

ስለዚህ ሌሊቱን #በሶላት ቀኑን በፆም ብናሳልፍ፡
#ዘካን በአግባቡ ብንከፍል፡ከግዴታውም አሳልፈን,,,,
በየ አመቱ #ለሐጅ ብንመላለስ፡
#ተውሒድ ከሌለ፡ መሠረቱ ካልተሰተካከለ ከንቱ ልፋት ነው፡፡

አልአስ ኢብኑ ዋኢል
በጃሂልያ 100 ግመል ሊያርድ ስለት ተስሎ ነበር፡፡
#ስለቱን ሳይፈፅም ስለሞተ #ልጁ ሂሻም የድርሻውን 50 ግመል አረደ፡፡
ሌላኛው ልጅ #ዓምር ግን የአላህ መልዕክተኛ.:
.:
.:
(صلىالله عليه وسلم)

ስለ ጉዳዩ ሲጠይቅ

[{አባትህማ ተውሒድን ቢቀበል ኖሮ #ብትፆምለት: #ብትሰድቅለት፡ ይጠቅመው ነበር}]፡፡ [አስሶሒሐህ፡ 1/180}
ይሄ የነብዩ .:
.:
.:
(صلىالله عليه وسلم)

ንግግር የተውሒድን ምንነት፡ መስፈርቱንና፡ አፍራሹን ለይቶ ለማያውቅ ሁሉ አስደንጋጭ #ደወል ነው፡፡
#ሰሚ ጆሮ; #አስተዋይ ልቦና ካለ፡፡
#ጌታችን አላህ በሱረቱል አንዓም 18
ነብያቱን ዘርዝሮ ካደነቀ በኀላ እንዲህ ይላል:-----

(ቢያጋሩ ኖሮ ይሰሩት የነበረው በርግጥ በተበላሸ ነበር!!) {አንዓም፡ 88}

ክፍል 12 ይቀጥላል
152 views𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛 𝐚𝐥_𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝, 16:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-14 19:17:54 ተውሒድ የ2ት ሀገር የስኬት ቁልፍ
#ክፍል 11


#6:-
"ቅድሜያ ለተውሒድ" እንላለን ምክንያቱም #ተውሒድ ከትዕዛዝ ሁሉ በላጭ ነውና

የተውሒድን ታላቅነት ከሚያሳዩ ጠቋሚዎች ውስጥ አንዱ ነብዩ.:
.:
.:
(صلىالله عليه وسلم)

እንዲህ ማለታቸው ነው፡-
[{ኑህ ሊሞቱ ሲሉ ለልጃቸው "በላኢላሀኢለላህ አዘሀለሁ፡፡ 7ቱ ሠማያትና 7ቱ መሬቶች በአንዱ የሚዛን ክፍል ላይ ቢቀመጡ፡ #ላኢላሀኢለላህ ደግሞ በሌላኛው የሚዛኑ ክፍል ላይ ብትቀመጥ፡ #ላኢላሀኢለላህ በነሱ ላይ ሚዛን ትደፋ ነበር፡፡}]
[ሸይኹልአልባኒይ "ሶሒሕ" ብለውታል፡፡ [ተሕቂቅ ከሊመቲልኢኽላስ፡57]

"የሀይማኖት መሠረቱ #በመልካም ማዘዝና #ከመጥፎ መከልከል ነው፡፡ #የመልካም ሁሉ ቁንጮ #ተውሒድ ነው፡፡ #የመጥፎ ሁሉ ቁንጮ #ሺርክ ነው፡፡" [አለፈታዋ፡ 27/442]
ስለሆነም #ኢስላማዊ ህግጋትና ተግባራት በሙሉ #ከትልቅ እስከ #ትንሽ #የተውሒድ ቅርንጫፎች ናቸው፡፡ ዋናው ግንዱ #ተውሒድ ነው፡፡ ይህን አስመልክተው ኢብኑልቀይዪም ረህ እንዲህ ይላሉ:-

"#ኢኽላስና #ተውሒድ በልብ ውስጥ የሚበቅሉ #ዛፎች ናቸው፡፡ መልካም ተግባራት ቅርንጫፎቻቸው ሲሆኑ #ፍሬዎቻቸው ደግሞ በዱንያ #ጣፋጭ ሂወት ሲሆን በአኼራ ደግሞ ዘውታሪ #ፀጋ ነው፡፡ #የጀነት ፍሬዎች የማይቋረጡና የማይከለከሉ እንደሆኑት ሁሉ #የተውሒድ እና #የኢኽላስ ፍሬም በዱንያ እንዲሁ ነው፡፡
#ሽርክ፡ #ውሸት:ና #ይዩልኝም እንዲሁ በልብ ውስጥ በልብ ውስጥ የሚበቅሉ #ዛፎች ናቸው፡፡ የዱንያ ፍሬያቸው #ፍርሀት፡ #ሀሳብ፡ #ጭንቀት፡ #የደረት መጠበብ፡ እንዲሁም #የልብ ፅልመት ነው፡፡ #የአኼራ #ፍሬያቸው ደግሞ #አዝዙቁም እና ዘውታሪ የሆነ ቅጣት ነው፡፡ [አልፈዋኢድ፡ 200]


(አዝዘቁም ከጀሀነም አዘቅት ስር የምትወጣ አመፀኞች በመመገብ #የሚሰቃዩባት አስፈራሪና አሰቃቂ #ዛፍ ነች፡፡
{አስሷፋት፡ 62-66; አድዱኻን፡ 43-46}

#7:-
"ቅድሜያ ለተውሒድ" እንላለን ምክንያቱም #ያለተውሒድ በጎ ስራ ሁሉ ከንቱ ነውና

እርግጥ ነው
#ሶላት የኢስላም ምሰሶ ነው፡፡ ሶላት የሌለው በእስልምና ምንም ድርሻ የለውም፡፡
#ሰደቃ ፈተናን የሚመክት ሁነኛ ጋሻ ነው፡፡
#ሐጅ የወንጀል ሸክምን አራግፎ ንፅሕናን የሚያላብስ ልዩ #የፈጣሪ ፀጋ ነው፡፡
#ትዕግስት ሰፊ የአላህ ችሮታ ነው፡፡
#መልካም ስነምግባር ከቂያማ የሚዛን ጭንቅ የሚያተርፍ ልዩ #ስብእና ነው፡፡
#ትዳር ሀሳብን የሚሰበስብ #ልብን የሚያረጋጋ #የኢማን ግማሽ ነው፡፡
#ዚክር የልብ ህይወትን የሚሰጥ ከልብ ድርቀት የሚከላከል ፍቱን #መድሐኒት ነው፡፡
ሌላም ሌላም ብዙ መዘርዘር ብዙ ማለት ይቻላል፡፡
ግና ይሄ ሁሉ ዋጋ የሚኖረው መሠረቱ ሲስተካከል #ተውሒድ ሲያምር ብቻ ነው፡፡
#ተውሒድ በሌለበት #ሶላቱ፡ #ፆሙ፡ #ዘካው፡ #ሐጁ፡ #ዚክሩ፡ #መልካም ስነምግባሩ፡ #ትዕግስት፡ #ዝምድና፡ መቀጠሉ፡ ,,,,,,
ባጠቃላይ መልካም የሚባል ሁሉ #ከራብ አያስጥልም፡ #ከጥም አያድንም፡፡
ምክንያቱ እጅግ ግልፅ ነው፡ ተውሒድ በሌለበት ሁሉም ዋጋ ቢስ ስለሆነ ነው፡፡ አዎ ያለ #ተውሒድ ሁሉ ከንቱ ነው፡፡
የፈለገ #በጎ ቢሰራ፡ የፈለገ #ከወንጀል ቢረቅ #ተውሒድ ከሌለ #ባዶ ነው፡፡
#ዉሀ ወቀጣ፡፡

ኢብኑተይሚያህ ረህ
""ተውሒድ ተበላሽቶ ከነዚህ ወንጀሎች ነፃ ከመሆን ይልቅ #ተውሒድ ጤነኛ ሆኖ እነዚህ ወንጀሎች ቢኖሩ የተሻለ ነው፡፡""[አልኢስቲቃማህ፡1/466]

ስለዚህ ሌሊቱን #በሶላት ቀኑን በፆም ብናሳልፍ፡
#ዘካን በአግባቡ ብንከፍል፡ከግዴታውም አሳልፈን,,,,
በየ አመቱ #ለሐጅ ብንመላለስ፡
#ተውሒድ ከሌለ፡ መሠረቱ ካልተሰተካከለ ከንቱ ልፋት ነው፡፡

አልአስ ኢብኑ ዋኢል
በጃሂልያ 100 ግመል ሊያርድ ስለት ተስሎ ነበር፡፡
#ስለቱን ሳይፈፅም ስለሞተ #ልጁ ሂሻም የድርሻውን 50 ግመል አረደ፡፡
ሌላኛው ልጅ #ዓምር ግን የአላህ መልዕክተኛ.:
.:
.:
(صلىالله عليه وسلم)

ስለ ጉዳዩ ሲጠይቅ

[{አባትህማ ተውሒድን ቢቀበል ኖሮ #ብትፆምለት: #ብትሰድቅለት፡ ይጠቅመው ነበር}]፡፡ [አስሶሒሐህ፡ 1/180}
ይሄ የነብዩ .:
.:
.:
(صلىالله عليه وسلم)

ንግግር የተውሒድን ምንነት፡ መስፈርቱንና፡ አፍራሹን ለይቶ ለማያውቅ ሁሉ አስደንጋጭ #ደወል ነው፡፡
#ሰሚ ጆሮ; #አስተዋይ ልቦና ካለ፡፡
#ጌታችን አላህ በሱረቱል አንዓም 18
ነብያቱን ዘርዝሮ ካደነቀ በኀላ እንዲህ ይላል:-----

(ቢያጋሩ ኖሮ ይሰሩት የነበረው በርግጥ በተበላሸ ነበር!!) {አንዓም፡ 88}
141 views𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛 𝐚𝐥_𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝, 16:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-14 09:28:14
151 views𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛 𝐚𝐥_𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝, 06:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-14 09:28:13
«ቁርአንን አሳምሮ የሚቀራ እሱ ከነዛ ታላላቅ መላኢካዎች ይመደባል።» የአላህ መልክተኛ (ﷺ)

የዛሬው ውድድር አሸናፊ ከጆርዳን ይህ ወንድማችን ነው!

አላሁ አክበር!

@eslamik_tube
134 views𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛 𝐚𝐥_𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝, 06:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-14 09:28:13 ከክፍል አስራ አንድ የቀጠለ

ፌ ተነሳሁ ቁጥር ነበር "ሄሎ" አልኩኝ በተዘጋ ድምፅ "ሄሎ ፈርሁ ሀሰናት ነኝ በአላህ 1 ሰአት ለይ ነይ እጠብቅሻለው ሸጎሌ ? ስደርሺ ደውይልኝ"ብላኝ ስልኩን ዘጋችው......

ይቀጥላል......

➥ሼር እንዳይረሱ
JOIN ⇒ @eslamik_tube
123 views𝐒𝐮𝐡𝐚𝐢𝐛 𝐚𝐥_𝐰𝐞𝐝𝐮𝐝, 06:28
ክፈት / አስተያየት ይስጡ