አርቲስት ዘነቡ ገሰሰ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየች! "ሁለገቧ አርቲስት ዘነቡ ገሠሠ ከደቂቃዎች በፊት አርፋለች ። አርቲስቷ ባደረባት የጡት ካንሰር ህመም በህክምናም በፀበልም ስትረዳ መቆየቷ ይታወቃል። የቀብር ስርዓቱ ነገ ከ8:00 - 9:00 ሰዓት በቡልቡላ መድሀኒዓለም ቤተክርስትያን ይፈጸማል።" ለወዳጅ ዘመዶቿ እና አድናቂዎቿ መጽናናትን እንመኛለን። 1.1K views18:27