2022-07-08 23:12:34
የሊጉ አክሲዮን ማኅበር ለተሳታፊ ክለቦች ገንዘብ አከፋፍሏል። በዚህም መሠረት
1,ቅዱስ ጊዮርጊስ - 10,994,819.29
2,ፋሲል ከነማ - 10,774,922.91
3,ሲዳማ ቡና - 10,555,026.52
4,ሀዋሳ ከተማ - 10,335,130.14
5,ወላይታ ድቻ - 10,115,233.75
6,ኢትዮጵያ ቡና - 9,895,337.36
7,አርባምንጭ ከተማ - 9,675,440.98
8,ወልቂጤ ከተማ - 9,455,544.59
9,መከላከያ - 9,235,648.21
10, #ሀዲያ_ሆሳዕና - 9,015,751.82
11,አዳማ ከተማ - 8,795,855.43
12,ባህር ዳር ከተማ - 8,575,959.08
13,ድሬዳዋ ከተማ - 8,356,062.66
14,አዲስ አበባ ከተማ - 8,136,166.28
15,ሰበታ ከተማ - 7,916,269.89
16,ጅማ አባ ጅፋር - 7,669,373.51
- በተጨማሪም ውድድሩን ላስተናገዱ ከተሞች የ2 ሚሊዮን ብር እና የእውቅና ሽልማት ተሰጥቷል።
445 views20:12