2023-06-01 12:22:00
#ዛሬ
ሀሙስ የትምህርት ጊዜ
ከ11:30 ጀምሮ
በመንፈስ መጸለይ:
በልሳን የመጸለይ አስደናቂ ስጦታ
“ከሁላችሁ የበለጠ በልሳን ስለምናገር እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 14፥18 (አዲሱ መ.ት)
አዲሱ አድራሻ:
ከአቶቴ ወደ ወልደአማኑኤል በሚወስደው አስፋልት፣ በትራፊክ መብራቱ ወደ ግራ፣ ወደ አዲሱ ስታዲየም በሚወስደው አስፋልት፣ ዳዊት ላይት ፊት ለፊት
(የቀድሞው የክራይስት ግሬስ ፋሚሊ ቤተክርስቲያን አድራሻ)
ለበለጠ መረጃ: 0912105409
ብሩካን ናችሁ!
@GraceLightChurch
131 views09:22