የተሠጠክ ምን ያክል #ትልቅ እንደሆነ ብታውቅ የጠየከው #ቀሊል እንደሆነ ይገባካል በነፃ የተሠጠህ #ክርስቶስ_ታላቅ ነው አንዳች ነገር አስፈልጎክ ወደ #ፀጋው_ዙፋን_ፊት ቀርበህ ስትጠይቅ፣ #በእምነት አድርገው እንጂ ላንተ ሠማይ የደመደልክ የጠየከው ያንተ እንዲሆን ያረጋገጠልክ #የኪዳን_ቋንቋ #እንዲያው የሚል ነው "ለገዛ ልጁ ያልራራለት ነገር ግን ስለ ሁላችን አሳልፎ የሰጠው ያው ከእርሱ ጋር ደግሞ #ሁሉን ነገር #እንዲያው እንዴት አይሰጠንም?" ሮሜ 8:32 ስለዚህ የሠማይ አባትክን #አምነክ ቅረበው፣በነፃ የሠጠክ #ልጁ ታላቅ #ከልኬትም_በላይ በመሆኑ ሌላውን #ልጄ_ሆይ በነፃ ውሠድ ይልካል ጌታን ከምጠይቀው ይልቅ እርሡ አስቦልኝ በነፃ የሠጠኝ ታላቅ ነውና ሌላውን ነገር #እንዲያው ይሠጠኛል የሚል ብቻ #አሜን ሲል መልክቱን ይቀበላል Share share Join join @gospel_talk 649 viewsAbelo Fisher, 16:29