ራእዩ የተወሰደበት አገልጋይ ማለት ልቡ ከውስጡ ተቆርጦ እንደ ወጣበት ሰው ነው። ራእይ አገልጋይን እግዚአብሔር ወደ አየለት ግብ የሚያሰኬዶ ሞተር ነው። ተግባርን በውስጡ የሚፈጥርና ተከታዮችን የሚያቀጣጥል እሳት ነው ። ዘመን በዘመን ሲተካ ያለመናወጥ በጽናት መሰዋእት እየሆነ በታማኝነት እንዲያገለግል ያደርገዋል። " #ራእይ ባይኖር ሕዝብ መረን ይሆናል፤ ሕግን የሚጠብቅ ግን የተመሰገነ ነው። " (መጽሐፈ ምሳሌ 29:18) እወዳችዋለሁ : @Bar7k መልዕክቱን ከወደዳችሁት:- Share and join @gospel_talk @gospel_talk @gospel_talk 1.2K views˙·٠•● Bar7k ●•٠·˙, edited 04:17