"መዳንህ ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው በእግዚአብሔር ሉዓላዊ ውሳኔ ላይ ያረፈ ሲሆን፥ በጸጋው ምህረቱን ሊያደርግልህ ስወስንም ባንተ ላይ ስላየው ነገር ሳይሆን፥ በልጁ ፍቅር ስላየው ነው። ክርስቲያን መሆኔም ከአብ የወልድ ስጦታ ከመሆኔ በስተቀር ከሰማይ በታች ያደረግሁት ምክንያት ወይም ላደርገው የምችለው ነገር ስላለ አይደለም።" __Robert Charles Sproul @Gospel_of_God @Gospel_of_God @Gospel_of_God @Gospel_of_God 995 viewsedited 06:41