# የአብክመ ኮምኒኬሽን ቢሮ ● የስራ መደብ: የድምፅ ና ምስል ቅንብር ባለሙያ ● የትምህርት ዝግጅት : Computer science, Video& Audio Editing, Electronic and communication ● የስራ ልምድ: 6 ዓመት ለዲፕሎማ ● የቅጥር ሁኔታ: ቋሚ ● ደሞዝ : 6193 ብር ● ብዛት : 2 ሰው ● የስራ ቦታ : ባህርዳር ● የምዝገባው ጊዜ : እስከ 04-02-2015 የስራ ዝርዝሩን Comment ላይ በፎቶ አስቀምጠናል! How to Apply የመመዝገቢያ ቦታ ባህርዳር አብክመ ኮምኒኬሽን ቢሮ በአካል ስልክ: 0582202168 0582205695 አማራ ክልል ላይ ከተለያዩ ድርጅቶች የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎች ለመከታተል!! https://t.me/googlejobsinethiopia 4.0K viewsedited 06:21